
አዲስ አበባ፤ጥር 6/2017(ኢዜአ)፦ በአፋር ክልል ባለፉት ስድስት ወራት ከ2 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የክልሉ የገቢዎች ቢሮ አስታወቀ።
የገቢዎች ቢሮ ኃላፊው አቶ አወል አብዱ ገቢው የተሰበሰበው በስድስት ወራት ውስጥ ለመሰብሰብ ከታቀደው 2 ነጥብ 7 ቢሊዮን ብር ውስጥ መሆኑን ገልፀዋል።
ይህም የዕቅዱን 97 በመቶ ማሳካት መቻሉን አመልክተዋል።
ገቢው ከባለፈው በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጻር የ42 በመቶ ብልጫ እንዳለው ከክልሉ ገቢዎች ቢሮ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
በሙሴ መለሰ ኢትዮጵያ በአፍሪካ የአቪዬሽን ታሪክ ታይቶ የማይታወቅና በአህጉሪቱ ትልቁ የሆነውን የ12 ነጥብ 5 ቢሊዮን ዶላር ግዙፍ የኤርፖርት ግንባታ ፕሮጀክት...
Apr 24, 2026
ሆሳዕና ፤ ሚያዝያ 2/2018 (ኢዜአ)፦በሆሳእና፣ ወላይታ ሶዶና ቦንጋ ከተሞች በትንሳዔ በዓል ገበያ በቂ የምርትና የእርድ እንስሳት አቅርቦት መኖሩ ተመለከተ። ...
Apr 12, 2026
አዲስ አበባ፤መጋቢት 30/2018 (ኢዜአ)፦የጉምሩክ ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ የኢትዮጵያን ዓለም አቀፍ የጉምሩክ አገልግሎት በሚያቀላጥፍ መልኩ እየተዘጋጀ መሆኑን በሕ...
Apr 9, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 22/2018 (ኢዜአ)፦ የአፋር ሰመራ ሁለተኛ ደረጃ የቁም እንስሳት ግብይት ማዕከል ወደ ሥራ መግባቱ በክልሉ የሚገኘውን ሰፊ የእንስሳት ሀ...
Apr 1, 2026