አዲስ አበባ፤ የካቲት 3/2017(ኢዜአ)፦የኢትዮጵያን ፈጣን ለውጥ ሊገታው የሚችል ምድራዊ ሀይል የለም ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው አምና በዚህ ወቅት የዓድዋ ድል መታሰቢያን፣ ዘንድሮ ደግሞ በሀገራችን የመጀመሪያ፣ ግዙፍና አለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ "አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል" ግንባታን በማጠናቀቅ ላይ እንገኛለን ሲሉ አስፍረዋል።
ይህ አለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ የኮንቬንሽን እና የኤግዚቢሽን ማዕከል ትላልቅ አህጉር አቀፍ እና አለም አቀፍ ሁነቶችን ለማስተናገድ በሚያስችል ደረጃ በመጠናቀቅ ላይ መሆኑን ገምግመናል ብለዋል።
ቀሪ ውስን ስራዎችንም በፍጥነት እና በጥራት ለማጠናቀቅ ተግተን በመስራት ላይ እንገኛለን ብለዋል።
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ ተቋማት ከሚሰጡት አገልግሎት በተጨማሪ ተቋማቸውን ለተገልጋዮች ምቹ ሊያደርጉ እንደሚገባ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድ...
Feb 28, 2025
ወልቂጤ፤ የካቲት 20/2017 (ኢዜአ):-በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህብረተሰቡን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የመንገድ መሰረተ ልማት ስራዎች ...
Feb 28, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017 (ኢዜአ)፦ የስፔስ ሳይንስና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት ከኢትዮጵያ ኮሙኒኬሽን ባለስልጣን ጋር በመሬት ምልከታ እና በኮሙኒኬሽን ሳ...
Feb 28, 2025
ጋምቤላ ፤የካቲት 17/2017 (ኢዜአ)፡- በጋምቤላ ክልል ባለፉት ዓመታት ተጀምረው ያልተጠናቀቁ ነባር ፕሮጀክቶችን አጠናቆ ወደ ስራ ለማስገባት የሚያስችሉ እርም...
Feb 24, 2025