አዲስ አበባ፤ የካቲት 3/2017(ኢዜአ)፡- በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የኮሪደር ልማት በሰባት ከተማ አስተዳደር ከተሞችመጀመሩን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ገለጸ።
በተለይ የክልል ማዕከል በሆኑ ከተሞች እና በሌሎች የዞን ማዕከላት ተጠናክሮ እየተሠራ ይገኛል፡፡
ከፌዴራል፣ ከዞን፣ከከተማ አስተዳደር እና ከኅብረተሰብ ተሳትፎ በተገኝ ሀብት በስምንት ከተማ አስተዳደር ከተሞች እየተሠራ ይገኛል፡፡
ወላይታ ሶዶ፣ ዐርባ ምንጭ፣ ዲላ፣ ሳውላ፣ ጂንካ፣ ካራት እና ይርጋ ጨፌ ከተሞች በኮሪደር ልማት 41 ኪሜ መንገድ፣ 26 ሄክታር የአረንጓዴ ቦታዎችና የፓርክ ልማት፣ 9 የልጆች መጫወቻ ቦታዎች ፣11 ኪሜ የመንገድ ዳር መብራትና ሕንጻ የማስዋብ ሥራ እና 0.18 ሄክታር የአደባባይ ቦታዎች የማልማት ሥራ 3 ፋውንቴን ሥራዎይ ተሠርተዋል።
አንዳንዶች የመጀመሪያ ዙር አጠናቀው ሁለተኛ ዙር ጀምረዋል።
አርባምንጭ ከተማ፣ የእግረኛ መንገድ 6ሜትር በአንድ በኩል፣ የብስክሌት መንገድ 3.2 ሜትር፣ አረንጓዴ ስፍራ 4ሜትር እና የመብራት Smart light ያካተተ ሥራ ተከናዉኗል - የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ ተቋማት ከሚሰጡት አገልግሎት በተጨማሪ ተቋማቸውን ለተገልጋዮች ምቹ ሊያደርጉ እንደሚገባ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድ...
Feb 28, 2025
ወልቂጤ፤ የካቲት 20/2017 (ኢዜአ):-በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህብረተሰቡን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የመንገድ መሰረተ ልማት ስራዎች ...
Feb 28, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017 (ኢዜአ)፦ የስፔስ ሳይንስና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት ከኢትዮጵያ ኮሙኒኬሽን ባለስልጣን ጋር በመሬት ምልከታ እና በኮሙኒኬሽን ሳ...
Feb 28, 2025
ጋምቤላ ፤የካቲት 17/2017 (ኢዜአ)፡- በጋምቤላ ክልል ባለፉት ዓመታት ተጀምረው ያልተጠናቀቁ ነባር ፕሮጀክቶችን አጠናቆ ወደ ስራ ለማስገባት የሚያስችሉ እርም...
Feb 24, 2025