
አዲስ አበባ፤ የካቲት 3/2017(ኢዜአ)፡- በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የኮሪደር ልማት በሰባት ከተማ አስተዳደር ከተሞችመጀመሩን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ገለጸ።
በተለይ የክልል ማዕከል በሆኑ ከተሞች እና በሌሎች የዞን ማዕከላት ተጠናክሮ እየተሠራ ይገኛል፡፡
ከፌዴራል፣ ከዞን፣ከከተማ አስተዳደር እና ከኅብረተሰብ ተሳትፎ በተገኝ ሀብት በስምንት ከተማ አስተዳደር ከተሞች እየተሠራ ይገኛል፡፡

ወላይታ ሶዶ፣ ዐርባ ምንጭ፣ ዲላ፣ ሳውላ፣ ጂንካ፣ ካራት እና ይርጋ ጨፌ ከተሞች በኮሪደር ልማት 41 ኪሜ መንገድ፣ 26 ሄክታር የአረንጓዴ ቦታዎችና የፓርክ ልማት፣ 9 የልጆች መጫወቻ ቦታዎች ፣11 ኪሜ የመንገድ ዳር መብራትና ሕንጻ የማስዋብ ሥራ እና 0.18 ሄክታር የአደባባይ ቦታዎች የማልማት ሥራ 3 ፋውንቴን ሥራዎይ ተሠርተዋል።
አንዳንዶች የመጀመሪያ ዙር አጠናቀው ሁለተኛ ዙር ጀምረዋል።

አርባምንጭ ከተማ፣ የእግረኛ መንገድ 6ሜትር በአንድ በኩል፣ የብስክሌት መንገድ 3.2 ሜትር፣ አረንጓዴ ስፍራ 4ሜትር እና የመብራት Smart light ያካተተ ሥራ ተከናዉኗል - የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት
በሙሴ መለሰ ኢትዮጵያ በአፍሪካ የአቪዬሽን ታሪክ ታይቶ የማይታወቅና በአህጉሪቱ ትልቁ የሆነውን የ12 ነጥብ 5 ቢሊዮን ዶላር ግዙፍ የኤርፖርት ግንባታ ፕሮጀክት...
Apr 24, 2026
ሆሳዕና ፤ ሚያዝያ 2/2018 (ኢዜአ)፦በሆሳእና፣ ወላይታ ሶዶና ቦንጋ ከተሞች በትንሳዔ በዓል ገበያ በቂ የምርትና የእርድ እንስሳት አቅርቦት መኖሩ ተመለከተ። ...
Apr 12, 2026
አዲስ አበባ፤መጋቢት 30/2018 (ኢዜአ)፦የጉምሩክ ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ የኢትዮጵያን ዓለም አቀፍ የጉምሩክ አገልግሎት በሚያቀላጥፍ መልኩ እየተዘጋጀ መሆኑን በሕ...
Apr 9, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 22/2018 (ኢዜአ)፦ የአፋር ሰመራ ሁለተኛ ደረጃ የቁም እንስሳት ግብይት ማዕከል ወደ ሥራ መግባቱ በክልሉ የሚገኘውን ሰፊ የእንስሳት ሀ...
Apr 1, 2026