
አዳማ፤ ሰኔ 30/2017 (ኢዜአ)፦ በአዳማ ከተማ በመንግሥት በጀት እና በህዝብ ተሳትፎ የተገነቡ የተለያዩ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች ተመረቁ።
የተመረቁ ፕሮጀክቶችም የዶሮና የወተት ላሞች እርባታ ማዕከላት፣ የከፍተኛ ፍርድ ቤት ህንፃ፣ የወረዳ የአስተዳደር ህንፃዎች፣ የአስፋልት መንገዶች እና ሌሎችም ይገኙበታል።

የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶቹ የህዝቡን የመልማት ፍላጎት መሰረት አድርገው የተገነቡ ሲሆን የነዋሪውን የረጅም ጊዜ ጥያቄ የሚመልሱ መሆናቸውም ተገልጿል።


በምረቃ መርሃ ግብሩ ላይ በምክትል ፕሬዚዳንት ማዕረግ የኦሮሚያ ክልል ገጠር ክላስተር አስተባባሪ አቶ አዲሱ አረጋ፣ የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ገዛሊ አባሲመል እና የአዳማ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ሃይሉ ጀልዴና ሌሎች ከፍተኛ የክልሉ የስራ ኃላፊዎችና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተገኝተዋል።
አዲስ አበባ፤ ግንቦት 11/2018 (ኢዜአ)፦ የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ መገንባት መንግሥት የኢንዱስትሪው ዘርፍ ለሀገር ያለውን አበርክቶ ለማሳደግ በፖሊሲና ...
May 20, 2026
ድሬዳዋ፤ ሚያዝያ 28/2018 (ኢዜአ)፦ የዜጎችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ውጤታማ ተግባራት ተጠናክረው መቀጠላቸውን በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ...
May 7, 2026
ደብረ ማርቆስ ፤ ሚያዝያ 28/2018 (ኢዜአ)፦ የደብረ ማርቆስ ከተማን ባህል፣ ታሪክ ፣ ቅርስና ማህበራዊ እሴት በመጠበቅና በማልማት ለቱሪስት መስህብነት ለማዋ...
May 7, 2026
በሙሴ መለሰ ኢትዮጵያ በአፍሪካ የአቪዬሽን ታሪክ ታይቶ የማይታወቅና በአህጉሪቱ ትልቁ የሆነውን የ12 ነጥብ 5 ቢሊዮን ዶላር ግዙፍ የኤርፖርት ግንባታ ፕሮጀክት...
Apr 24, 2026