🔇Unmute
አዲስ አበባ፤ ጥቅምት 15/2018 (ኢዜአ):- እንደ ኮይሻ ግድብ ያሉ ሀገራዊ ፕሮጀክቶች ነገን የተሻለ ለማድረግ መደላድል የሚፈጥሩ ናቸው ሲሉ የሰላም ሚኒስትር መሐመድ እድሪስ ገለጹ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የ2018 ዓመተ ምህረት የመጀመሪያ 100 ቀናት የማክሮ ኢኮኖሚ አፈፃፀም ግምገማ አስመልክቶ በኮይሻ ግድብ ከሚኒስትሮች ጋር ውይይት አድርገዋል።
የሰላም ሚኒስትር መሐመድ እድሪስ በውይይቱ ወቅት፤ የኮይሻ ግድብ እና ሌሎች ፕሮጀክቶች የሀገረ መንግስቱን ግንባታ የሚያጠናክሩ እና የመሪነት አርቆ አስተዋይነትን የሚያሳዩ መሆናቸውን አመልክተዋል።
ሀገራዊ ፕሮጀክቶቹ የዛሬ መደላድልን በመፍጠር ለነገ ትውልድ በማሰብ እየተከናወኑ ያሉ ስራዎች መሆናቸውን ገልጸዋል።
የነበሩ ስብራቶችን በመጠገንና እንደገና አልቆ በመስራት የመቻል አቅምን የሚያመላክቱ ናቸውም ብለዋል።
እምድብር፤ ሐምሌ 18/2018(ኢዜአ):- የቡና ጥራትና ምርታማነትን ለማሳደግ የተጀመሩ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን አስታ...
Jul 27, 2026
ዲላ፤ ሐምሌ 13/2018 (ኢዜአ)፦ በጌዴኦ ዞን በ2018/19 የመኸር አዝመራ ወቅት ከ44 ሺህ 700 ሄክታር በላይ መሬት ለማልማት ታቅዶ ወደ ትግበራ መገባቱን...
Jul 21, 2026
ኢትዮጵያ በታሪክ አጋጣሚዎች በአፍሪካ የነጻነት ትግል ግንባር ቀደም በመሆን፣ የቅኝ ግዛት ቀንበርን በመስበር ለቀሪው አህጉር የተስፋ ብርሃን የፈነጠቀች ሀገር ና...
Jun 27, 2026
ሮቤ፣ሰኔ 18/2018(ኢዜአ)፦በኦሮሚያ ክልል የአርሶና አርብቶ አደሩን የድርቅ ተጋላጭነት ለመቀነስ የተከናወኑ የመስኖ ልማት ሥራዎች ዜጎችን ከተረጂነት በማውጣ...
Jun 26, 2026