🔇Unmute
አዲስ አበባ፤ ጥቅምት 15/2018 (ኢዜአ):- እንደ ኮይሻ ግድብ ያሉ ሀገራዊ ፕሮጀክቶች ነገን የተሻለ ለማድረግ መደላድል የሚፈጥሩ ናቸው ሲሉ የሰላም ሚኒስትር መሐመድ እድሪስ ገለጹ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የ2018 ዓመተ ምህረት የመጀመሪያ 100 ቀናት የማክሮ ኢኮኖሚ አፈፃፀም ግምገማ አስመልክቶ በኮይሻ ግድብ ከሚኒስትሮች ጋር ውይይት አድርገዋል።
የሰላም ሚኒስትር መሐመድ እድሪስ በውይይቱ ወቅት፤ የኮይሻ ግድብ እና ሌሎች ፕሮጀክቶች የሀገረ መንግስቱን ግንባታ የሚያጠናክሩ እና የመሪነት አርቆ አስተዋይነትን የሚያሳዩ መሆናቸውን አመልክተዋል።
ሀገራዊ ፕሮጀክቶቹ የዛሬ መደላድልን በመፍጠር ለነገ ትውልድ በማሰብ እየተከናወኑ ያሉ ስራዎች መሆናቸውን ገልጸዋል።
የነበሩ ስብራቶችን በመጠገንና እንደገና አልቆ በመስራት የመቻል አቅምን የሚያመላክቱ ናቸውም ብለዋል።
አዲስ አበባ፤ ግንቦት 11/2018 (ኢዜአ)፦ የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ መገንባት መንግሥት የኢንዱስትሪው ዘርፍ ለሀገር ያለውን አበርክቶ ለማሳደግ በፖሊሲና ...
May 20, 2026
ድሬዳዋ፤ ሚያዝያ 28/2018 (ኢዜአ)፦ የዜጎችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ውጤታማ ተግባራት ተጠናክረው መቀጠላቸውን በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ...
May 7, 2026
ደብረ ማርቆስ ፤ ሚያዝያ 28/2018 (ኢዜአ)፦ የደብረ ማርቆስ ከተማን ባህል፣ ታሪክ ፣ ቅርስና ማህበራዊ እሴት በመጠበቅና በማልማት ለቱሪስት መስህብነት ለማዋ...
May 7, 2026
በሙሴ መለሰ ኢትዮጵያ በአፍሪካ የአቪዬሽን ታሪክ ታይቶ የማይታወቅና በአህጉሪቱ ትልቁ የሆነውን የ12 ነጥብ 5 ቢሊዮን ዶላር ግዙፍ የኤርፖርት ግንባታ ፕሮጀክት...
Apr 24, 2026