🔇Unmute
አዲስ አበባ፤ ጥቅምት 15/2018 (ኢዜአ):- እንደ ኮይሻ ግድብ ያሉ ሀገራዊ ፕሮጀክቶች ነገን የተሻለ ለማድረግ መደላድል የሚፈጥሩ ናቸው ሲሉ የሰላም ሚኒስትር መሐመድ እድሪስ ገለጹ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የ2018 ዓመተ ምህረት የመጀመሪያ 100 ቀናት የማክሮ ኢኮኖሚ አፈፃፀም ግምገማ አስመልክቶ በኮይሻ ግድብ ከሚኒስትሮች ጋር ውይይት አድርገዋል።
የሰላም ሚኒስትር መሐመድ እድሪስ በውይይቱ ወቅት፤ የኮይሻ ግድብ እና ሌሎች ፕሮጀክቶች የሀገረ መንግስቱን ግንባታ የሚያጠናክሩ እና የመሪነት አርቆ አስተዋይነትን የሚያሳዩ መሆናቸውን አመልክተዋል።
ሀገራዊ ፕሮጀክቶቹ የዛሬ መደላድልን በመፍጠር ለነገ ትውልድ በማሰብ እየተከናወኑ ያሉ ስራዎች መሆናቸውን ገልጸዋል።
የነበሩ ስብራቶችን በመጠገንና እንደገና አልቆ በመስራት የመቻል አቅምን የሚያመላክቱ ናቸውም ብለዋል።
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ ተቋማት ከሚሰጡት አገልግሎት በተጨማሪ ተቋማቸውን ለተገልጋዮች ምቹ ሊያደርጉ እንደሚገባ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድ...
Feb 28, 2025
ወልቂጤ፤ የካቲት 20/2017 (ኢዜአ):-በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህብረተሰቡን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የመንገድ መሰረተ ልማት ስራዎች ...
Feb 28, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017 (ኢዜአ)፦ የስፔስ ሳይንስና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት ከኢትዮጵያ ኮሙኒኬሽን ባለስልጣን ጋር በመሬት ምልከታ እና በኮሙኒኬሽን ሳ...
Feb 28, 2025
ጋምቤላ ፤የካቲት 17/2017 (ኢዜአ)፡- በጋምቤላ ክልል ባለፉት ዓመታት ተጀምረው ያልተጠናቀቁ ነባር ፕሮጀክቶችን አጠናቆ ወደ ስራ ለማስገባት የሚያስችሉ እርም...
Feb 24, 2025