🔇Unmute
ነቀምቴ፤ ጥር 8/2018 (ኢዜአ)፡- በበጀት ዓመቱ ያለፉት ወራት ከምሥራቅ ወለጋ ዞን 30 ቶን ቡና ለማዕከላዊ ገበያ መቅረቡን የዞኑ ግብርና ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ደረጄ ነጋሳ ገለጹ።

በበጀት ዓመቱ በቡና ከለማው 47 ሺህ ሔክታር ከ73 ሺህ ቶን በላይ ምርት ለመሰብሰብ ታቅዶ እየተሠራ መሆኑንም ተናግረዋል።
ከዚህም 292 ቶን የቡና ምርት ለማዕከላዊ ገበያ ለማቅረብ መታቀዱን እና እስካሁን 30 ቶን ምርት መቅረቡን ነው ለኢዜአ ያረጋገጡት።

የቡና ጥራትን ከማስጠበቅ ጎን ለጎን ከቡና ግብይት ጋር የተያያዙ ሕገ-ወጥ እንቅስቃሴዎችን የመከላከል ሥራ ባለድርሻ አካላትን ባሳተፈ መልኩ እየተከናወነ መሆኑንም አስታውቀዋል።
አርሶ አደሩ ያመረተውን ምርትም በኅብረት ሥራ ዩኒየኖች በኩል ለገበያ እንዲያቀርብ እየተደረገ ስለመሆኑም ተናግረዋል።
የቡና ምርት ለመሰብሰብ የቡና አምራቾችን እና ባለድርሻ አካላትን ባሳተፈ መልኩ እየተሠራ መሆኑንም ገልጸዋል።
አዲስ አበባ፤ ግንቦት 11/2018 (ኢዜአ)፦ የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ መገንባት መንግሥት የኢንዱስትሪው ዘርፍ ለሀገር ያለውን አበርክቶ ለማሳደግ በፖሊሲና ...
May 20, 2026
ድሬዳዋ፤ ሚያዝያ 28/2018 (ኢዜአ)፦ የዜጎችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ውጤታማ ተግባራት ተጠናክረው መቀጠላቸውን በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ...
May 7, 2026
ደብረ ማርቆስ ፤ ሚያዝያ 28/2018 (ኢዜአ)፦ የደብረ ማርቆስ ከተማን ባህል፣ ታሪክ ፣ ቅርስና ማህበራዊ እሴት በመጠበቅና በማልማት ለቱሪስት መስህብነት ለማዋ...
May 7, 2026
በሙሴ መለሰ ኢትዮጵያ በአፍሪካ የአቪዬሽን ታሪክ ታይቶ የማይታወቅና በአህጉሪቱ ትልቁ የሆነውን የ12 ነጥብ 5 ቢሊዮን ዶላር ግዙፍ የኤርፖርት ግንባታ ፕሮጀክት...
Apr 24, 2026