🔇Unmute
ባሕር ዳር፤መጋቢት 30/2018(ኢዜአ)፦ከተሞችን ለመኖሪያ ምቹ፣ ዘመናዊና ቀልጣፋ አገልግሎት የሚሰጥባቸው የማድረግ ስራ ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን በአማራ ክልል በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የከተማ ዘርፍ አስተባባሪ አሕመዲን ሙሐመድ (ዶ/ር) ገለጹ።
የአማራ ክልል የከተማ ዘርፍ ተቋማት የ2018 ዓ.ም የዘጠኝ ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ በባህር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው።

በመድረኩ ላይ ንግግር ያደረጉት በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የከተማ ዘርፍ አስተባባሪ አሕመዲን ሙሐመድ (ዶ/ር)፤ ከተሞችን ምቹ፣ ዘመናዊና ቀልጣፋ አገልግሎት የሚሰጥባቸው የማድረግ ስራ ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን ገልጸዋል።
የ25 ዓመታት አሻጋሪና ዘላቂ የልማት ዕቅድ ታቅዶ ወደ ሥራ በመገባቱ በበጀት አመቱ ጥሩ አፈፃፀም መታየቱን ገልጸው፤ በቀጣይ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።
በከተሞች የኮሪደር ልማት ከውበትም ባሻገር የዘመናዊ ከተሞችን ግንባታ መሰረት እያኖረ መሆኑን አንስተው፤ ምቹ ፤ ዘመናዊና ቀልጣፋ አገልግሎት የሚሰጥባቸው ስማርት ከተሞችን የመገንባት ስራ የሚቀጥል መሆኑን ተናግረዋል።
በሙሴ መለሰ ኢትዮጵያ በአፍሪካ የአቪዬሽን ታሪክ ታይቶ የማይታወቅና በአህጉሪቱ ትልቁ የሆነውን የ12 ነጥብ 5 ቢሊዮን ዶላር ግዙፍ የኤርፖርት ግንባታ ፕሮጀክት...
Apr 24, 2026
ሆሳዕና ፤ ሚያዝያ 2/2018 (ኢዜአ)፦በሆሳእና፣ ወላይታ ሶዶና ቦንጋ ከተሞች በትንሳዔ በዓል ገበያ በቂ የምርትና የእርድ እንስሳት አቅርቦት መኖሩ ተመለከተ። ...
Apr 12, 2026
አዲስ አበባ፤መጋቢት 30/2018 (ኢዜአ)፦የጉምሩክ ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ የኢትዮጵያን ዓለም አቀፍ የጉምሩክ አገልግሎት በሚያቀላጥፍ መልኩ እየተዘጋጀ መሆኑን በሕ...
Apr 9, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 22/2018 (ኢዜአ)፦ የአፋር ሰመራ ሁለተኛ ደረጃ የቁም እንስሳት ግብይት ማዕከል ወደ ሥራ መግባቱ በክልሉ የሚገኘውን ሰፊ የእንስሳት ሀ...
Apr 1, 2026