🔇Unmute
ባሕር ዳር፤መጋቢት 30/2018(ኢዜአ)፦ከተሞችን ለመኖሪያ ምቹ፣ ዘመናዊና ቀልጣፋ አገልግሎት የሚሰጥባቸው የማድረግ ስራ ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን በአማራ ክልል በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የከተማ ዘርፍ አስተባባሪ አሕመዲን ሙሐመድ (ዶ/ር) ገለጹ።
የአማራ ክልል የከተማ ዘርፍ ተቋማት የ2018 ዓ.ም የዘጠኝ ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ በባህር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው።

በመድረኩ ላይ ንግግር ያደረጉት በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የከተማ ዘርፍ አስተባባሪ አሕመዲን ሙሐመድ (ዶ/ር)፤ ከተሞችን ምቹ፣ ዘመናዊና ቀልጣፋ አገልግሎት የሚሰጥባቸው የማድረግ ስራ ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን ገልጸዋል።
የ25 ዓመታት አሻጋሪና ዘላቂ የልማት ዕቅድ ታቅዶ ወደ ሥራ በመገባቱ በበጀት አመቱ ጥሩ አፈፃፀም መታየቱን ገልጸው፤ በቀጣይ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።
በከተሞች የኮሪደር ልማት ከውበትም ባሻገር የዘመናዊ ከተሞችን ግንባታ መሰረት እያኖረ መሆኑን አንስተው፤ ምቹ ፤ ዘመናዊና ቀልጣፋ አገልግሎት የሚሰጥባቸው ስማርት ከተሞችን የመገንባት ስራ የሚቀጥል መሆኑን ተናግረዋል።
አዲስ አበባ፤ መስከረም 1/2019 (ኢዜአ)፦የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ከኃይል ማመንጫነት በላይ ትርጉም ያለው፣ የአፍሪካን የውስጥ...
Sep 14, 2026
አዲስ አበባ፤ነሐሴ 28/2018 (ኢዜአ)፦በአፍሪካ ቀንድ ቀጣናዊ ውህደትን ማፋጠን ለአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ ንግድ ቀጣና ትግበራ እና ለተቀመጡት ግቦች መሳካት ጉል...
Sep 4, 2026
አዳማ፤ ነሐሴ 10/2018 (ኢዜአ)፡- ብልሹ አሰራሮችን በመከላከል የመንግስትና የህዝብ ሀብትን ከብክነት ማዳን መቻሉን የአዲስ አበባና የድሬዳዋ አስተዳደር ሥነ...
Aug 17, 2026
አዳማ፤ ነሐሴ 4/2018 (ኢዜአ)፡-በአዳማ ከተማ ከልማት ሥራዎች ጎን ለጎን ከ25 ሺህ ሄክታር በላይ የሚሆን መሬት ታርሶ በዘር መሸፈኑን የከተማዋ ግብርና ጽሕ...
Aug 11, 2026