🔇Unmute
ሐረር፤ መጋቢት 12/2018 (ኢዜአ)፡- በነዳጅ አቅርቦት ላይ የተፈጠረውን ዓለም አቀፍ ጫና ለመቋቋም በኃላፊነት መሥራት እንደሚገባ የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የኢኮኖሚክስ ምሁር አስገነዘቡ።
በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የኢኮኖሚክስ ትምህርት ክፍል መምህር ፍሬዘር ጥላሁን፤ በመካከለኛው ምሥራቅ የተከሰተው ውስብስብ ችግር ለነዳጅ ገዢ ሀገራት ፈተና መሆኑን አንስተዋል።

ስለዚህ ኢትዮጵያን ጨምሮ ነዳጅ ገዝተው የሚያስገቡ ሀገራት በቁጠባ መጠቀም እንደሚጠበቅባቸው መክረዋል።
እንዲህ ዓይነት ዓለም አቀፍ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታትም በኤሌክትሪክ ኃይል ልማትና ተጠቃሚነት ላይ ማተኮር እንደሚገም አመላክተዋል።
ከዚሁ ጋር በተያያዘ የኢትዮጵያ የልማት ጥረት ትልቅ ተስፋን የሠነቀ መሆኑን ጠቁመው፤ የአረንጓዴና ታዳሽ ኃይል ልማት ላይ ማተኮሯ በጥሩ ተሞከሮነት የሚጠቀስ ነው ብለዋል።
በመሆኑም የኢትዮጵያ ዘላቂ የልማት ጥረት እንዳለ ሆኖ ከነዳጅ ጋር በተያያዘ አሁን ያለውን ዓለም አቀፍ ችግር ለመሻገር በከፍተኛ ሀገራዊ አደራ እና የኃላፊነት ስሜት በትብብር መሥራት ይገባል ነው ያሉት።
አሶሳ፤ ጳጉሜን 5/2018 (ኢዜአ)፦ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚገኙ እምቅ የተፈጥሮ ሀብቶችን በማልማት ሁለንተናዊ እድገትና የዜጎችን ተጠቃሚነት እውን የማድረ...
Sep 11, 2026
አዲስ አበባ ፤ ነሐሴ 24/2018 (ኢዜአ) ፦በቀጣይ አምስት ዓመታት በዘላቂ የልማት ሥራዎች ላይ አፈፃፀማችንን በማላቅ ሕዝባችን የሰጠንን ሀላፊነት በብቃት መወ...
Aug 31, 2026
ሰመራ፣ነሀሴ 10/2018 (ኢዜአ):- በአፋር ክልል በተያዘው በጀት ዓመት የገቢ አማራጮችን የማስፋትና በቁርጠኝነት ገቢን የመሰብሰብ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚ...
Aug 17, 2026
ሸገር፣ ሐምሌ 18/2018 (ኢዜአ)፡-በሸገር ከተማ በተጠናቀቀው በጀት አመት አርሶ አደሩን በመደገፍ ምርትና ምርታማነቱን እንዲያሳድግ የተከናወኑ ተግባራት ስኬታ...
Jul 27, 2026