🔇Unmute
ባሕር ዳር፤ ሚያዝያ 14/2018 (ኢዜአ)፡- በበጋ መስኖ ከለማው መሬት ከ596 ሺህ ኩንታል በላይ ምርት መገኘቱን የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ግብርና መምሪያ አስታወቀ።

በመምሪው የሆልቲካልቸር ዘርፍ የድኅረ ምርት ባለሙያ ኃይሉ መላክ ለኢዜአ እንደገለጹት፤ 17 ሺህ 635 አርሶ አደሮችን በማሳተፍ በተካሄደው የመስኖ ልማት 596 ሺህ 232 ኩንታል የስንዴ፣ የአትክልት፣ የቅመማ ቅመምና ሌሎች ሰብሎች ምርት ተገኝቷል።
ከዚህ ውስጥም በ6 ሺህ 140 ሔክታር ላይ ከለማው ማሳ የተገኘው 279 ሺህ 984 ኩንታል የስንዴ ምርት ከፍተኛውን ድርሻ ይይዛል ብለዋል።

ከበጋ መስኖ የተገኘው ምርት ከዕቅዱም ሆነ ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ከተገኘው ምርት በላይ መሆኑንም አስረድተዋል።
በአጠቃላይ የተገኘውን ምርትም ለገበያ በማቅረብ የአቅርቦት እጥረት እንዳይኖርና የዋጋ ንረት እንዳይባባስ መደረጉን ጠቅሰዋል።
አሶሳ፤ ጳጉሜን 5/2018 (ኢዜአ)፦ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚገኙ እምቅ የተፈጥሮ ሀብቶችን በማልማት ሁለንተናዊ እድገትና የዜጎችን ተጠቃሚነት እውን የማድረ...
Sep 11, 2026
አዲስ አበባ ፤ ነሐሴ 24/2018 (ኢዜአ) ፦በቀጣይ አምስት ዓመታት በዘላቂ የልማት ሥራዎች ላይ አፈፃፀማችንን በማላቅ ሕዝባችን የሰጠንን ሀላፊነት በብቃት መወ...
Aug 31, 2026
ሰመራ፣ነሀሴ 10/2018 (ኢዜአ):- በአፋር ክልል በተያዘው በጀት ዓመት የገቢ አማራጮችን የማስፋትና በቁርጠኝነት ገቢን የመሰብሰብ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚ...
Aug 17, 2026
ሸገር፣ ሐምሌ 18/2018 (ኢዜአ)፡-በሸገር ከተማ በተጠናቀቀው በጀት አመት አርሶ አደሩን በመደገፍ ምርትና ምርታማነቱን እንዲያሳድግ የተከናወኑ ተግባራት ስኬታ...
Jul 27, 2026