
አዲስ አበባ፤ ጥር 13/2017(ኢዜአ)፦ በጀርመን የኢትዮጵያ አምባሳደር እስክንድር ይርጋ ከጀርመን የኢኮኖሚ ትብብር እና ልማት ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጀነራል ቢርጊት ፒኬል ጋር ተወያይተዋል።
ውይይቱ የኢትዮጵያ እና ጀርመን የኢኮኖሚ እና የልማት የሁለትዮሽ ትብብር ላይ ያተኮረ ነው።
በተጨማሪም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በኢትዮጵያ እየተተገበሩ ባሉ የሪፎርም እርምጃዎች ላይ ሀሳቦችን መለዋወጣቸውን በጀርመን የኢትዮጵያ ኤምባሲ መረጃ ያመለክታል።
ሆሳዕና ፤ ነሐሴ 21/2018 (ኢዜአ) ፦ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች የህዝብ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የሚጠበቅባቸውን ሚና እንዲወጡ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ...
Aug 28, 2026
መቱ፤ ነሐሴ 11/2018 (ኢዜአ)፦ በኦሮሚያ ክልል በኢሉባቦር ዞን በክረምት እርሻ እየለማ ከሚገኘው የበቆሎ ሰብል የላቀ ምርት ለማገኘት የሰብል እንክብካቤና ጥ...
Aug 18, 2026
ሀዋሳ፤ ነሐሴ 2/2018 (ኢዜአ)፦ በሲዳማ ክልል የመንገድና ሌሎች መሰረተ ልማትን በማሻሻል ለሕዝቡ ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት የተከናወኑ ተግባራት ውጤታማ መሆና...
Aug 10, 2026
አዳማ፤ ሐምሌ 12/2018 (ኢዜአ)፦በኦሮሚያ ክልል በበጀት ዓመቱ ሰላምና መልካም አስተዳደርን ከማረጋገጥ ጎን ለጎን ውጤታማ የልማት ሥራዎች መከናወናቸውን የክል...
Jul 20, 2026