
አዲስ አበባ፤ ጥር 13/2017(ኢዜአ)፦ በጀርመን የኢትዮጵያ አምባሳደር እስክንድር ይርጋ ከጀርመን የኢኮኖሚ ትብብር እና ልማት ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጀነራል ቢርጊት ፒኬል ጋር ተወያይተዋል።
ውይይቱ የኢትዮጵያ እና ጀርመን የኢኮኖሚ እና የልማት የሁለትዮሽ ትብብር ላይ ያተኮረ ነው።
በተጨማሪም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በኢትዮጵያ እየተተገበሩ ባሉ የሪፎርም እርምጃዎች ላይ ሀሳቦችን መለዋወጣቸውን በጀርመን የኢትዮጵያ ኤምባሲ መረጃ ያመለክታል።
የኢንዱስትሪ መስፋፋት እና ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነት:- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሀገሪቱን የኢኮኖሚ ነጻነት ለማረጋገጥ፣ የረጅም ጊዜ የኢን...
Jun 4, 2026
አዲስ አበባ፤ ግንቦት 20/2018(ኢዜአ)፦ በአምስት ሚሊየን የኢትዮ-ኮደርስ መርሃ ግብር በመታገዝ በዲጂታል ክህሎት ራሳቸውን እያበቁ መሆናቸውን አስተያየታቸውን...
Jun 1, 2026
አዳማ፤ግንቦት 16/2018(ኢዜአ)፦በክልሉ የመንግስት አገልግሎት አሰጣጥን ለማቀላጠፍ ለአሰራር ማሻሻያና ለተቋማት ግንባታ ትኩረት መሰጠቱን በብልፅግና ፓርቲ የኦ...
May 25, 2026
ሀዋሳ፤ ግንቦት 6/2018(ኢዜአ)፦ በኢትዮጵያ እየተከናወኑ ያሉ ዘርፈ ብዙ የልማት ስራዎች ከተረጅነት የመውጣት ጥረትን ለማሳካት የሚያስችል ተጨባጭ ውጤት እያመ...
May 15, 2026