
አዲስ አበባ፤ ጥር 13/2017(ኢዜአ)፦ በጀርመን የኢትዮጵያ አምባሳደር እስክንድር ይርጋ ከጀርመን የኢኮኖሚ ትብብር እና ልማት ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጀነራል ቢርጊት ፒኬል ጋር ተወያይተዋል።
ውይይቱ የኢትዮጵያ እና ጀርመን የኢኮኖሚ እና የልማት የሁለትዮሽ ትብብር ላይ ያተኮረ ነው።
በተጨማሪም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በኢትዮጵያ እየተተገበሩ ባሉ የሪፎርም እርምጃዎች ላይ ሀሳቦችን መለዋወጣቸውን በጀርመን የኢትዮጵያ ኤምባሲ መረጃ ያመለክታል።
ጅግጅጋ፤ ሚያዝያ 13/2018 (ኢዜአ)፦ በኦዲት ዘርፍ በተከናወኑ የሪፎርም ተግባራት ተጨባጭ ለውጦች እየተመዘገቡ መሆናቸውን የፌዴራል ዋና ኦዲተር መሠረት ዳምጤ...
Apr 22, 2026
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 7/2018 (ኢዜአ)፦ኢትዮጵያ በምግብ ዋስትና እና በኢኮኖሚ ልማት ዘርፍ እያከናወነቻቸው ያሉ ተግባራት ለመላው አፍሪካ አገራት ትልቅ አ...
Apr 16, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 24/2018 (ኢዜአ)፦ ሀገራዊ ለውጡ የሀገሪቱን ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ስብራቶች በመጠገን፣ ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ከፍታና ለማህበራዊ ትስስ...
Apr 3, 2026
ቦንጋ ፤የካቲት 16/2017 (ኢዜአ) ፡-በቦንጋ ከተማ የተካሄደውን የህዝብ ውይይት የመሩ ከፍተኛ የመንግስት ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በከተማው የተለያዩ የልማት ...
Feb 24, 2025