አዲስ አበባ፤ የካቲት 02/2017(ኢዜአ)፦ የአማራ ክልል ምክር ቤት አባላት የባሕር ዳር ከተማን የኮሪደር ልማት እየጎበኙ ነው።
የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው የኮሪደር ልማቱን እስከ ሌሊት በመሥራት ከተማዋ ለነዋሪዎች የተመቼች፣ ጽዱ፣ ውብ እና ማራኪ እየኾነች መኾኗን ለጎብኝዎቹ አስረድተዋል።
የወጣቱን ስብዕና መገንቢያ የሚኾኑ የመዝናኛና የቤተ መጻሕፍት ሥፍራዎች መገንባታቸውንም አንስተዋል።
የምክር ቤት አባላቱ የኮሪደር ልማት የከተማዋን ገጽታም እየቀየረ መሆኑን ገልጸው፤ በተለይ ጣና ሐይቅና ከተማዋን ያስተሳሰረ ሥራ መሠራቱ ለቱሪዝም ልማቱ ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል።
የኮሪደር ልማቱ የሥራ ባሕልን መቀየሩን የክልሉ ኮሙኒኬሸን መረጃ ያመለክታል።
ቦንጋ ፤የካቲት 16/2017 (ኢዜአ) ፡-በቦንጋ ከተማ የተካሄደውን የህዝብ ውይይት የመሩ ከፍተኛ የመንግስት ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በከተማው የተለያዩ የልማት ...
Feb 24, 2025
ደብረብርሀን፤ የካቲት 15/2017(ኢዜአ)፡- በአማራ ክልል ገበያን ለማረጋጋት የሚያግዙ ከአንድ ነጥብ አንድ ቢሊዮን ብር በሚበልጥ ወጪ የገበያ ማዕከላት ግንባታ...
Feb 24, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 1/2017(ኢዜአ)፡- በሚቀጥሉት አምስት አመታት በወረቀት የሚካሔዱ አሰራሮችን በማስቀረት የዲጂታል ቴክኖሎጂ ግብይትና አገልግሎት በተሻለ ...
Feb 8, 2025