
አዲስ አበባ፤ የካቲት 02/2017(ኢዜአ)፦ የአማራ ክልል ምክር ቤት አባላት የባሕር ዳር ከተማን የኮሪደር ልማት እየጎበኙ ነው።
የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው የኮሪደር ልማቱን እስከ ሌሊት በመሥራት ከተማዋ ለነዋሪዎች የተመቼች፣ ጽዱ፣ ውብ እና ማራኪ እየኾነች መኾኗን ለጎብኝዎቹ አስረድተዋል።
የወጣቱን ስብዕና መገንቢያ የሚኾኑ የመዝናኛና የቤተ መጻሕፍት ሥፍራዎች መገንባታቸውንም አንስተዋል።
የምክር ቤት አባላቱ የኮሪደር ልማት የከተማዋን ገጽታም እየቀየረ መሆኑን ገልጸው፤ በተለይ ጣና ሐይቅና ከተማዋን ያስተሳሰረ ሥራ መሠራቱ ለቱሪዝም ልማቱ ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል።

የኮሪደር ልማቱ የሥራ ባሕልን መቀየሩን የክልሉ ኮሙኒኬሸን መረጃ ያመለክታል።
ጅግጅጋ፤ ሚያዝያ 13/2018 (ኢዜአ)፦ በኦዲት ዘርፍ በተከናወኑ የሪፎርም ተግባራት ተጨባጭ ለውጦች እየተመዘገቡ መሆናቸውን የፌዴራል ዋና ኦዲተር መሠረት ዳምጤ...
Apr 22, 2026
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 7/2018 (ኢዜአ)፦ኢትዮጵያ በምግብ ዋስትና እና በኢኮኖሚ ልማት ዘርፍ እያከናወነቻቸው ያሉ ተግባራት ለመላው አፍሪካ አገራት ትልቅ አ...
Apr 16, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 24/2018 (ኢዜአ)፦ ሀገራዊ ለውጡ የሀገሪቱን ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ስብራቶች በመጠገን፣ ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ከፍታና ለማህበራዊ ትስስ...
Apr 3, 2026
ቦንጋ ፤የካቲት 16/2017 (ኢዜአ) ፡-በቦንጋ ከተማ የተካሄደውን የህዝብ ውይይት የመሩ ከፍተኛ የመንግስት ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በከተማው የተለያዩ የልማት ...
Feb 24, 2025