
አዲስ አበባ፤ የካቲት 02/2017(ኢዜአ)፦ የአማራ ክልል ምክር ቤት አባላት የባሕር ዳር ከተማን የኮሪደር ልማት እየጎበኙ ነው።
የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው የኮሪደር ልማቱን እስከ ሌሊት በመሥራት ከተማዋ ለነዋሪዎች የተመቼች፣ ጽዱ፣ ውብ እና ማራኪ እየኾነች መኾኗን ለጎብኝዎቹ አስረድተዋል።
የወጣቱን ስብዕና መገንቢያ የሚኾኑ የመዝናኛና የቤተ መጻሕፍት ሥፍራዎች መገንባታቸውንም አንስተዋል።
የምክር ቤት አባላቱ የኮሪደር ልማት የከተማዋን ገጽታም እየቀየረ መሆኑን ገልጸው፤ በተለይ ጣና ሐይቅና ከተማዋን ያስተሳሰረ ሥራ መሠራቱ ለቱሪዝም ልማቱ ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል።

የኮሪደር ልማቱ የሥራ ባሕልን መቀየሩን የክልሉ ኮሙኒኬሸን መረጃ ያመለክታል።
የኢንዱስትሪ መስፋፋት እና ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነት:- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሀገሪቱን የኢኮኖሚ ነጻነት ለማረጋገጥ፣ የረጅም ጊዜ የኢን...
Jun 4, 2026
አዲስ አበባ፤ ግንቦት 20/2018(ኢዜአ)፦ በአምስት ሚሊየን የኢትዮ-ኮደርስ መርሃ ግብር በመታገዝ በዲጂታል ክህሎት ራሳቸውን እያበቁ መሆናቸውን አስተያየታቸውን...
Jun 1, 2026
አዳማ፤ግንቦት 16/2018(ኢዜአ)፦በክልሉ የመንግስት አገልግሎት አሰጣጥን ለማቀላጠፍ ለአሰራር ማሻሻያና ለተቋማት ግንባታ ትኩረት መሰጠቱን በብልፅግና ፓርቲ የኦ...
May 25, 2026
ሀዋሳ፤ ግንቦት 6/2018(ኢዜአ)፦ በኢትዮጵያ እየተከናወኑ ያሉ ዘርፈ ብዙ የልማት ስራዎች ከተረጅነት የመውጣት ጥረትን ለማሳካት የሚያስችል ተጨባጭ ውጤት እያመ...
May 15, 2026