
ጅግጅጋ ፤ የካቲት 8/2017 (ኢዜአ)፡- የፌዴራል ፣የክልል እና ከተማ አስተዳደሮች የኢንቨስትመንት አስፈፃሚዎች የምክክር መድረክ በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ እየተካሄደ ነው።
በዚህም የፌዴራል፣ የክልል እና ከተማ አስተዳድሮች የግማሽ በጀት ዓመቱ የስራ አፈጻጸም እንደሚገመግም ከወጣው መርሃ ግብር ለማወቅ ተችሏል።

በተለይም የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን እያከናወነ የሚገኘውን መጠነ ሰፊ ስራዎች ወደተሻለ ደረጃ ማድረስ እና ዘርፉ በሀገራዊ ዕድገት ላይ የራሱን አበርክቶ በማከል ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ማሳደግም ላይ ምክክር እንደሚካሄድ ተመልክቷል።
ለሁለት ቀናት በተዘጋጀው የምክክር መድረክ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሸነር ዘለቀ ተመስገን (ዶ/ር) እና የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኢብራሂም ኡስማንን ጨምሮ ሌሎችም የፌዴራል፣ የክልል እና የከተማ አስተዳደሮች የኢንቨትመንትና የኢንዱስትሪ ቢሮ ኃላፊዎች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።
ጅግጅጋ፤ ሚያዝያ 13/2018 (ኢዜአ)፦ በኦዲት ዘርፍ በተከናወኑ የሪፎርም ተግባራት ተጨባጭ ለውጦች እየተመዘገቡ መሆናቸውን የፌዴራል ዋና ኦዲተር መሠረት ዳምጤ...
Apr 22, 2026
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 7/2018 (ኢዜአ)፦ኢትዮጵያ በምግብ ዋስትና እና በኢኮኖሚ ልማት ዘርፍ እያከናወነቻቸው ያሉ ተግባራት ለመላው አፍሪካ አገራት ትልቅ አ...
Apr 16, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 24/2018 (ኢዜአ)፦ ሀገራዊ ለውጡ የሀገሪቱን ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ስብራቶች በመጠገን፣ ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ከፍታና ለማህበራዊ ትስስ...
Apr 3, 2026
ቦንጋ ፤የካቲት 16/2017 (ኢዜአ) ፡-በቦንጋ ከተማ የተካሄደውን የህዝብ ውይይት የመሩ ከፍተኛ የመንግስት ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በከተማው የተለያዩ የልማት ...
Feb 24, 2025