የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ
ግንኙነት
ፈልግ

<p>የሠላም ሚኒስትር ዴኤታ ከይረዲን ተዘራ (ዶ/ር) የጎንደር ከተማን የኮሪደር ልማት እንቅስቃሴ ጎበኙ</p>

Feb 17, 2025

IDOPRESS

ጎንደር፤ የካቲት 8/2017(ኢዜአ)፡- የሠላም ሚኒስትር ዴኤታ ከይረዲን ተዘራ(ዶ/ር) የጎንደር ከተማን የኮሪደር ልማት እና የአጼ ፋሲል አብያተ መንግስት እድሳት እንቅስቃሴን ማምሻውን ተዘዋውረው ጎበኙ ።

ሚኒስትር ዴኤታው በተለይ በቅርቡ ተጠናቆ ለአገልግሎት የበቃውን የፒያሳ አካባቢ የኮሪደር ልማት ስራዎችን ከጎብኟቸው መካከል ይገኝበታል።

በተጨማሪም እየተከናወኑ ያሉ የአጼ ፋሲል አብያተመንግስት የቅርስ እድሳትና ጥገና ተግባራትን ተመልክተዋል።

በጉብኝቱ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር አስራት አጸደወይን፣ የከተማ አስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ ደብሬ የኋላ ተገኝተዋል።

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ወቅታዊ፣ ትክክለኛ እና አጠቃላይ የዜና ዘገባዎችን ለማቅረብ የሚሰራ የኢትዮጵያ የዜና ወኪል ነው። ጠቃሚ የሀገር ውስጥ እና አለምአቀፍ ሁነቶችን እንዘግባለን፣ ሀገራዊ ፖሊሲዎችን እና ማህበራዊ ለውጦችን በጥልቀት በመመርመር ለህዝብ፣ ለመንግስት ኤጀንሲዎች፣ ለንግድ ድርጅቶች እና ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ታማኝ የዜና ምንጭ እናቀርባለን። ጋዜጠኞቻችን በአገር ውስጥ እና በውጭ አገር አዳዲስ ዜናዎች እና መረጃዎች በተቻለ ፍጥነት እንዲደርሱ እና ግልጽነትን እና የህዝብ ተሳትፎን ለማስተዋወቅ ነው.