
ጎንደር፤ የካቲት 8/2017(ኢዜአ)፡- የሠላም ሚኒስትር ዴኤታ ከይረዲን ተዘራ(ዶ/ር) የጎንደር ከተማን የኮሪደር ልማት እና የአጼ ፋሲል አብያተ መንግስት እድሳት እንቅስቃሴን ማምሻውን ተዘዋውረው ጎበኙ ።
ሚኒስትር ዴኤታው በተለይ በቅርቡ ተጠናቆ ለአገልግሎት የበቃውን የፒያሳ አካባቢ የኮሪደር ልማት ስራዎችን ከጎብኟቸው መካከል ይገኝበታል።
በተጨማሪም እየተከናወኑ ያሉ የአጼ ፋሲል አብያተመንግስት የቅርስ እድሳትና ጥገና ተግባራትን ተመልክተዋል።
በጉብኝቱ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር አስራት አጸደወይን፣ የከተማ አስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ ደብሬ የኋላ ተገኝተዋል።
የኢንዱስትሪ መስፋፋት እና ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነት:- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሀገሪቱን የኢኮኖሚ ነጻነት ለማረጋገጥ፣ የረጅም ጊዜ የኢን...
Jun 4, 2026
አዲስ አበባ፤ ግንቦት 20/2018(ኢዜአ)፦ በአምስት ሚሊየን የኢትዮ-ኮደርስ መርሃ ግብር በመታገዝ በዲጂታል ክህሎት ራሳቸውን እያበቁ መሆናቸውን አስተያየታቸውን...
Jun 1, 2026
አዳማ፤ግንቦት 16/2018(ኢዜአ)፦በክልሉ የመንግስት አገልግሎት አሰጣጥን ለማቀላጠፍ ለአሰራር ማሻሻያና ለተቋማት ግንባታ ትኩረት መሰጠቱን በብልፅግና ፓርቲ የኦ...
May 25, 2026
ሀዋሳ፤ ግንቦት 6/2018(ኢዜአ)፦ በኢትዮጵያ እየተከናወኑ ያሉ ዘርፈ ብዙ የልማት ስራዎች ከተረጅነት የመውጣት ጥረትን ለማሳካት የሚያስችል ተጨባጭ ውጤት እያመ...
May 15, 2026