
ጎንደር፤ የካቲት 8/2017(ኢዜአ)፡- የሠላም ሚኒስትር ዴኤታ ከይረዲን ተዘራ(ዶ/ር) የጎንደር ከተማን የኮሪደር ልማት እና የአጼ ፋሲል አብያተ መንግስት እድሳት እንቅስቃሴን ማምሻውን ተዘዋውረው ጎበኙ ።
ሚኒስትር ዴኤታው በተለይ በቅርቡ ተጠናቆ ለአገልግሎት የበቃውን የፒያሳ አካባቢ የኮሪደር ልማት ስራዎችን ከጎብኟቸው መካከል ይገኝበታል።
በተጨማሪም እየተከናወኑ ያሉ የአጼ ፋሲል አብያተመንግስት የቅርስ እድሳትና ጥገና ተግባራትን ተመልክተዋል።
በጉብኝቱ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር አስራት አጸደወይን፣ የከተማ አስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ ደብሬ የኋላ ተገኝተዋል።
ጅግጅጋ፤ ሚያዝያ 13/2018 (ኢዜአ)፦ በኦዲት ዘርፍ በተከናወኑ የሪፎርም ተግባራት ተጨባጭ ለውጦች እየተመዘገቡ መሆናቸውን የፌዴራል ዋና ኦዲተር መሠረት ዳምጤ...
Apr 22, 2026
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 7/2018 (ኢዜአ)፦ኢትዮጵያ በምግብ ዋስትና እና በኢኮኖሚ ልማት ዘርፍ እያከናወነቻቸው ያሉ ተግባራት ለመላው አፍሪካ አገራት ትልቅ አ...
Apr 16, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 24/2018 (ኢዜአ)፦ ሀገራዊ ለውጡ የሀገሪቱን ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ስብራቶች በመጠገን፣ ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ከፍታና ለማህበራዊ ትስስ...
Apr 3, 2026
ቦንጋ ፤የካቲት 16/2017 (ኢዜአ) ፡-በቦንጋ ከተማ የተካሄደውን የህዝብ ውይይት የመሩ ከፍተኛ የመንግስት ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በከተማው የተለያዩ የልማት ...
Feb 24, 2025