
አዲስ አበባ፤ የካቲት 11/2017(ኢዜአ)፡- የአፍሪካ ልማት ባንክ ለኢትዮጵያ ግብርና ዘርፍ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል የባንኩ ፕሬዚዳንት አኪንዉሚ አዴሲና(ዶ/ር) ገለጹ።
ፕሬዚዳንቱ ማህበራዊ ትስስር ባስተላለፉት መልዕክት ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ጋር ጥሩ ውይይት ማድረጋቸውን ገልጸዋል።
ባንኩ ለኢትዮጵያ ግብርና ዘርፍ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥልም አረጋግጠዋል።
በተለይ ኢትዮጵያ በስንዴ ልማት ላይ ያስመዘገበችውን ውጤት ለማጠናከር የባንኩ ድጋፍ ተጠናክሮ ይቀጥላል ነው ያሉት ፕሬዚዳንቱ በመልክታቸው።
ጅግጅጋ፤ ሚያዝያ 13/2018 (ኢዜአ)፦ በኦዲት ዘርፍ በተከናወኑ የሪፎርም ተግባራት ተጨባጭ ለውጦች እየተመዘገቡ መሆናቸውን የፌዴራል ዋና ኦዲተር መሠረት ዳምጤ...
Apr 22, 2026
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 7/2018 (ኢዜአ)፦ኢትዮጵያ በምግብ ዋስትና እና በኢኮኖሚ ልማት ዘርፍ እያከናወነቻቸው ያሉ ተግባራት ለመላው አፍሪካ አገራት ትልቅ አ...
Apr 16, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 24/2018 (ኢዜአ)፦ ሀገራዊ ለውጡ የሀገሪቱን ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ስብራቶች በመጠገን፣ ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ከፍታና ለማህበራዊ ትስስ...
Apr 3, 2026
ቦንጋ ፤የካቲት 16/2017 (ኢዜአ) ፡-በቦንጋ ከተማ የተካሄደውን የህዝብ ውይይት የመሩ ከፍተኛ የመንግስት ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በከተማው የተለያዩ የልማት ...
Feb 24, 2025