አዲስ አበባ፤ የካቲት 11/2017(ኢዜአ)፡- የአፍሪካ ልማት ባንክ ለኢትዮጵያ ግብርና ዘርፍ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል የባንኩ ፕሬዚዳንት አኪንዉሚ አዴሲና(ዶ/ር) ገለጹ።
ፕሬዚዳንቱ ማህበራዊ ትስስር ባስተላለፉት መልዕክት ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ጋር ጥሩ ውይይት ማድረጋቸውን ገልጸዋል።
ባንኩ ለኢትዮጵያ ግብርና ዘርፍ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥልም አረጋግጠዋል።
በተለይ ኢትዮጵያ በስንዴ ልማት ላይ ያስመዘገበችውን ውጤት ለማጠናከር የባንኩ ድጋፍ ተጠናክሮ ይቀጥላል ነው ያሉት ፕሬዚዳንቱ በመልክታቸው።
ቦንጋ ፤የካቲት 16/2017 (ኢዜአ) ፡-በቦንጋ ከተማ የተካሄደውን የህዝብ ውይይት የመሩ ከፍተኛ የመንግስት ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በከተማው የተለያዩ የልማት ...
Feb 24, 2025
ደብረብርሀን፤ የካቲት 15/2017(ኢዜአ)፡- በአማራ ክልል ገበያን ለማረጋጋት የሚያግዙ ከአንድ ነጥብ አንድ ቢሊዮን ብር በሚበልጥ ወጪ የገበያ ማዕከላት ግንባታ...
Feb 24, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 1/2017(ኢዜአ)፡- በሚቀጥሉት አምስት አመታት በወረቀት የሚካሔዱ አሰራሮችን በማስቀረት የዲጂታል ቴክኖሎጂ ግብይትና አገልግሎት በተሻለ ...
Feb 8, 2025