አዲስ አበባ፤ የካቲት 23/2017(ኢዜአ)፡- የአዲስ አበባ የንግድ እና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት አመራሮች እና አባላት የአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከልን መጎብኘታቸውን ከንቲባ ጽህፈት ቤት አስታወቀ።
ጽህፈት ቤቱ የንግድ እና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት አባላቶቹ ማዕከሉ የንግዱን ማህበረሰብ በንግድ ስርዓት ውስጥ በማስተሳሰር ከተቀረው ዓለም ጋር ተወዳዳሪነታቸው እንዲጨምር የሚያስችል መሆኑን በጉብኝቱ ወቅት መናገራቸውንም ገልጿል።
ማዕከሉ ከሀገር አልፎ በዓለም ደረጃ ሀገር በቀል ምርቶችን ለማስተዋወቅ እና ከተማችንን የቱሪዝም፣ የኮንፈረንስ እና የኤግዚቢሽን ማዕከል ለማድረግ ትልቅ ሚና እንዳለው ገልጸው በተሰራው ስራ መደሰታቸውን መናገራቸውንም ጠቁሟል።
ቦንጋ ፤የካቲት 16/2017 (ኢዜአ) ፡-በቦንጋ ከተማ የተካሄደውን የህዝብ ውይይት የመሩ ከፍተኛ የመንግስት ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በከተማው የተለያዩ የልማት ...
Feb 24, 2025
ደብረብርሀን፤ የካቲት 15/2017(ኢዜአ)፡- በአማራ ክልል ገበያን ለማረጋጋት የሚያግዙ ከአንድ ነጥብ አንድ ቢሊዮን ብር በሚበልጥ ወጪ የገበያ ማዕከላት ግንባታ...
Feb 24, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 1/2017(ኢዜአ)፡- በሚቀጥሉት አምስት አመታት በወረቀት የሚካሔዱ አሰራሮችን በማስቀረት የዲጂታል ቴክኖሎጂ ግብይትና አገልግሎት በተሻለ ...
Feb 8, 2025