አዲስ አበባ፤ የካቲት 24/2017(ኢዜአ)፡- በጅቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ብርሀኑ ጸጋዬ ከጅቡቲ በጀት ሚኒስትር ኢስማን ኢብራሂም ሮብሌ ጋር ተወያይተዋል።
በውይይታቸውም በጅቡቲ ለሚገኙ የኢትዮጵያ ተቋማት የተሻለ የንግድ ሁኔታን መፍጠር የሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ሀሳቦችን ተለዋውጠዋል።
በተለይም የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና ናሽናል ኦይል ኩባንያ(NOC) ሁለቱን ሀገራት በማስተሳሰር እና ንግድን በማሳለጥ ረገድ ትልቅ ሚና ያላቸው ተቋማት መሆናቸው ተነስቷል።
በዚህ ረገድም የተቋማቱን የትብብር ስራዎች ማጠናከር እንደሚገባ ተመላክቷል።
የተቋማቱን ሂደት በመከታተል የሁለትዮሽ ግንኙነቶችን ለማጠናከር እና ኢኮኖሚያዊ ትስስርን ለማጎልበት በጋራ ለመስራት መስማማታቸውን በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ መረጃ ያመለክታል።
ቦንጋ ፤የካቲት 16/2017 (ኢዜአ) ፡-በቦንጋ ከተማ የተካሄደውን የህዝብ ውይይት የመሩ ከፍተኛ የመንግስት ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በከተማው የተለያዩ የልማት ...
Feb 24, 2025
ደብረብርሀን፤ የካቲት 15/2017(ኢዜአ)፡- በአማራ ክልል ገበያን ለማረጋጋት የሚያግዙ ከአንድ ነጥብ አንድ ቢሊዮን ብር በሚበልጥ ወጪ የገበያ ማዕከላት ግንባታ...
Feb 24, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 1/2017(ኢዜአ)፡- በሚቀጥሉት አምስት አመታት በወረቀት የሚካሔዱ አሰራሮችን በማስቀረት የዲጂታል ቴክኖሎጂ ግብይትና አገልግሎት በተሻለ ...
Feb 8, 2025