
አዲስ አበባ፤ የካቲት 24/2017(ኢዜአ)፡- በጅቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ብርሀኑ ጸጋዬ ከጅቡቲ በጀት ሚኒስትር ኢስማን ኢብራሂም ሮብሌ ጋር ተወያይተዋል።
በውይይታቸውም በጅቡቲ ለሚገኙ የኢትዮጵያ ተቋማት የተሻለ የንግድ ሁኔታን መፍጠር የሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ሀሳቦችን ተለዋውጠዋል።
በተለይም የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና ናሽናል ኦይል ኩባንያ(NOC) ሁለቱን ሀገራት በማስተሳሰር እና ንግድን በማሳለጥ ረገድ ትልቅ ሚና ያላቸው ተቋማት መሆናቸው ተነስቷል።
በዚህ ረገድም የተቋማቱን የትብብር ስራዎች ማጠናከር እንደሚገባ ተመላክቷል።
የተቋማቱን ሂደት በመከታተል የሁለትዮሽ ግንኙነቶችን ለማጠናከር እና ኢኮኖሚያዊ ትስስርን ለማጎልበት በጋራ ለመስራት መስማማታቸውን በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ መረጃ ያመለክታል።
ጅግጅጋ፤ ሚያዝያ 13/2018 (ኢዜአ)፦ በኦዲት ዘርፍ በተከናወኑ የሪፎርም ተግባራት ተጨባጭ ለውጦች እየተመዘገቡ መሆናቸውን የፌዴራል ዋና ኦዲተር መሠረት ዳምጤ...
Apr 22, 2026
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 7/2018 (ኢዜአ)፦ኢትዮጵያ በምግብ ዋስትና እና በኢኮኖሚ ልማት ዘርፍ እያከናወነቻቸው ያሉ ተግባራት ለመላው አፍሪካ አገራት ትልቅ አ...
Apr 16, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 24/2018 (ኢዜአ)፦ ሀገራዊ ለውጡ የሀገሪቱን ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ስብራቶች በመጠገን፣ ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ከፍታና ለማህበራዊ ትስስ...
Apr 3, 2026
ቦንጋ ፤የካቲት 16/2017 (ኢዜአ) ፡-በቦንጋ ከተማ የተካሄደውን የህዝብ ውይይት የመሩ ከፍተኛ የመንግስት ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በከተማው የተለያዩ የልማት ...
Feb 24, 2025