
አዲስ አበባ፤ የካቲት 24/2017(ኢዜአ)፡- በጅቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ብርሀኑ ጸጋዬ ከጅቡቲ በጀት ሚኒስትር ኢስማን ኢብራሂም ሮብሌ ጋር ተወያይተዋል።
በውይይታቸውም በጅቡቲ ለሚገኙ የኢትዮጵያ ተቋማት የተሻለ የንግድ ሁኔታን መፍጠር የሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ሀሳቦችን ተለዋውጠዋል።
በተለይም የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና ናሽናል ኦይል ኩባንያ(NOC) ሁለቱን ሀገራት በማስተሳሰር እና ንግድን በማሳለጥ ረገድ ትልቅ ሚና ያላቸው ተቋማት መሆናቸው ተነስቷል።
በዚህ ረገድም የተቋማቱን የትብብር ስራዎች ማጠናከር እንደሚገባ ተመላክቷል።
የተቋማቱን ሂደት በመከታተል የሁለትዮሽ ግንኙነቶችን ለማጠናከር እና ኢኮኖሚያዊ ትስስርን ለማጎልበት በጋራ ለመስራት መስማማታቸውን በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ መረጃ ያመለክታል።
የኢንዱስትሪ መስፋፋት እና ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነት:- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሀገሪቱን የኢኮኖሚ ነጻነት ለማረጋገጥ፣ የረጅም ጊዜ የኢን...
Jun 4, 2026
አዲስ አበባ፤ ግንቦት 20/2018(ኢዜአ)፦ በአምስት ሚሊየን የኢትዮ-ኮደርስ መርሃ ግብር በመታገዝ በዲጂታል ክህሎት ራሳቸውን እያበቁ መሆናቸውን አስተያየታቸውን...
Jun 1, 2026
አዳማ፤ግንቦት 16/2018(ኢዜአ)፦በክልሉ የመንግስት አገልግሎት አሰጣጥን ለማቀላጠፍ ለአሰራር ማሻሻያና ለተቋማት ግንባታ ትኩረት መሰጠቱን በብልፅግና ፓርቲ የኦ...
May 25, 2026
ሀዋሳ፤ ግንቦት 6/2018(ኢዜአ)፦ በኢትዮጵያ እየተከናወኑ ያሉ ዘርፈ ብዙ የልማት ስራዎች ከተረጅነት የመውጣት ጥረትን ለማሳካት የሚያስችል ተጨባጭ ውጤት እያመ...
May 15, 2026