አዲስ አበባ፤ የካቲት 25/2017(ኢዜአ)፡- የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የልማት ስራዎች ለመጎብኘት ጌዲኦ ዞን ዲላ ከተማ ገብተዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ ከውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ኢ/ር ዶ/ር) ጋር በመሆን የልማት ስራዎችን ይመለከታሉ።
በቆይታቸው በጌዴኦ ዞን የተሰሩ የውሃ ፕሮጀክቶችን መርቀው አገልግሎት እንደሚያስጀምሩም ከክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
ቦንጋ ፤የካቲት 16/2017 (ኢዜአ) ፡-በቦንጋ ከተማ የተካሄደውን የህዝብ ውይይት የመሩ ከፍተኛ የመንግስት ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በከተማው የተለያዩ የልማት ...
Feb 24, 2025
ደብረብርሀን፤ የካቲት 15/2017(ኢዜአ)፡- በአማራ ክልል ገበያን ለማረጋጋት የሚያግዙ ከአንድ ነጥብ አንድ ቢሊዮን ብር በሚበልጥ ወጪ የገበያ ማዕከላት ግንባታ...
Feb 24, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 1/2017(ኢዜአ)፡- በሚቀጥሉት አምስት አመታት በወረቀት የሚካሔዱ አሰራሮችን በማስቀረት የዲጂታል ቴክኖሎጂ ግብይትና አገልግሎት በተሻለ ...
Feb 8, 2025