አዲስ አበባ፤ የካቲት 25/2017 (ኢዜአ) ፦ኢትዮጵያ የቱሪዝም ኢንዱስትሪዋን በ ' አይ ቲ ቢ' በርሊን 2025 ዓለም አቀፍ የቱሪዝም ኤክስፖ(ITB) ላይ እያስተዋወቀች ትገኛለች።
ጎብኚዎች የኢትዮጵያን የቱሪዝም መዳረሻ ስፍራዎች እና የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት ስራዎች እየጎበኙ ይገኛል።
በቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ ስለሺ ግርማ የተመራው እና በቱሪዝም ሥራ ላይ የተሰማሩ አካላት እና የኢትዮጵያ አየር መንገድን ያቀፈው የኢትዮጵያ ልዑክ በኤክስፖው ላይ ‘ምድረ ቀደምት’ የሚለውን መለያ እና የኢትዮጵያን የቱሪዝም ጸጋዎችን ለጎብኚዎች እያስተዋወቀ ነው።
በተጨማሪም ልዑኩ ከጎብኚዎች እና ከአቻ ተሳታፊ አካላት ጋር የጎንዮሽ መድረኮች፣ የቢዝነስ ልውውጦች እና ውይይቶች ይደርጋል ተብሎ እንደሚጠበቅ የሚኒስቴሩ መረጃ ያመለክታል።
ቦንጋ ፤የካቲት 16/2017 (ኢዜአ) ፡-በቦንጋ ከተማ የተካሄደውን የህዝብ ውይይት የመሩ ከፍተኛ የመንግስት ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በከተማው የተለያዩ የልማት ...
Feb 24, 2025
ደብረብርሀን፤ የካቲት 15/2017(ኢዜአ)፡- በአማራ ክልል ገበያን ለማረጋጋት የሚያግዙ ከአንድ ነጥብ አንድ ቢሊዮን ብር በሚበልጥ ወጪ የገበያ ማዕከላት ግንባታ...
Feb 24, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 1/2017(ኢዜአ)፡- በሚቀጥሉት አምስት አመታት በወረቀት የሚካሔዱ አሰራሮችን በማስቀረት የዲጂታል ቴክኖሎጂ ግብይትና አገልግሎት በተሻለ ...
Feb 8, 2025