
አዲስ አበባ፤ የካቲት 25/2017 (ኢዜአ) ፦ኢትዮጵያ የቱሪዝም ኢንዱስትሪዋን በ ' አይ ቲ ቢ' በርሊን 2025 ዓለም አቀፍ የቱሪዝም ኤክስፖ(ITB) ላይ እያስተዋወቀች ትገኛለች።
ጎብኚዎች የኢትዮጵያን የቱሪዝም መዳረሻ ስፍራዎች እና የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት ስራዎች እየጎበኙ ይገኛል።
በቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ ስለሺ ግርማ የተመራው እና በቱሪዝም ሥራ ላይ የተሰማሩ አካላት እና የኢትዮጵያ አየር መንገድን ያቀፈው የኢትዮጵያ ልዑክ በኤክስፖው ላይ ‘ምድረ ቀደምት’ የሚለውን መለያ እና የኢትዮጵያን የቱሪዝም ጸጋዎችን ለጎብኚዎች እያስተዋወቀ ነው።
በተጨማሪም ልዑኩ ከጎብኚዎች እና ከአቻ ተሳታፊ አካላት ጋር የጎንዮሽ መድረኮች፣ የቢዝነስ ልውውጦች እና ውይይቶች ይደርጋል ተብሎ እንደሚጠበቅ የሚኒስቴሩ መረጃ ያመለክታል።
ጅግጅጋ፤ ሚያዝያ 13/2018 (ኢዜአ)፦ በኦዲት ዘርፍ በተከናወኑ የሪፎርም ተግባራት ተጨባጭ ለውጦች እየተመዘገቡ መሆናቸውን የፌዴራል ዋና ኦዲተር መሠረት ዳምጤ...
Apr 22, 2026
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 7/2018 (ኢዜአ)፦ኢትዮጵያ በምግብ ዋስትና እና በኢኮኖሚ ልማት ዘርፍ እያከናወነቻቸው ያሉ ተግባራት ለመላው አፍሪካ አገራት ትልቅ አ...
Apr 16, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 24/2018 (ኢዜአ)፦ ሀገራዊ ለውጡ የሀገሪቱን ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ስብራቶች በመጠገን፣ ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ከፍታና ለማህበራዊ ትስስ...
Apr 3, 2026
ቦንጋ ፤የካቲት 16/2017 (ኢዜአ) ፡-በቦንጋ ከተማ የተካሄደውን የህዝብ ውይይት የመሩ ከፍተኛ የመንግስት ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በከተማው የተለያዩ የልማት ...
Feb 24, 2025