
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 3/2017 (ኢዜአ)፦ የዘላቂ ልማት ግቦችን ለማሳካት የተቀናጀ እና የጋራ ስራ ማከናወን እንደሚገባ የፕላን እና ልማት ሚኒስቴር ገለጸ።
የዘላቂ የልማት ግቦች የቴክኒካል ኮሚቴ ስብሰባ ዛሬ በአዲስ አበባ ተካሂዷል።
በመድረኩ የተገኙት የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ዴኤታ በረከት ፍስሃፅዮን ኢትዮጵያ ለዘላቂ ልማት ግቦች ውጤታማነት በቁርጠኝነት እየሰራች እንደምትገኝ ገልጸዋል።
የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዲኤታ አቶ በረከት ፍስሃፅዮን ኢትዮጵያ የዘላቂ የልማት ግቦች ሁሉን ባካተተ መንገድና በዘላቂነት ውጤታማ ሆኖ እንዲተገበር በቁርጠኝነት እየሰራች እንደምትገኝ መግለጻቸውን ከሚኒስቴሩ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
የቴክኒካል ኮሚቴው አባላት ከፌዴራል ሚኒስቴር አስፈፃሚ የመንግስት ተቋማት፣ ከልማት አጋሮች፣ ከሲቪክ ማህበረሰብ ድርጅቶች፣ ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማትና ከግል ዘርፍ የተውጣጣ ነው።
ጅግጅጋ፤ ሚያዝያ 13/2018 (ኢዜአ)፦ በኦዲት ዘርፍ በተከናወኑ የሪፎርም ተግባራት ተጨባጭ ለውጦች እየተመዘገቡ መሆናቸውን የፌዴራል ዋና ኦዲተር መሠረት ዳምጤ...
Apr 22, 2026
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 7/2018 (ኢዜአ)፦ኢትዮጵያ በምግብ ዋስትና እና በኢኮኖሚ ልማት ዘርፍ እያከናወነቻቸው ያሉ ተግባራት ለመላው አፍሪካ አገራት ትልቅ አ...
Apr 16, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 24/2018 (ኢዜአ)፦ ሀገራዊ ለውጡ የሀገሪቱን ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ስብራቶች በመጠገን፣ ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ከፍታና ለማህበራዊ ትስስ...
Apr 3, 2026
ቦንጋ ፤የካቲት 16/2017 (ኢዜአ) ፡-በቦንጋ ከተማ የተካሄደውን የህዝብ ውይይት የመሩ ከፍተኛ የመንግስት ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በከተማው የተለያዩ የልማት ...
Feb 24, 2025