
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 3/2017 (ኢዜአ)፦ የዘላቂ ልማት ግቦችን ለማሳካት የተቀናጀ እና የጋራ ስራ ማከናወን እንደሚገባ የፕላን እና ልማት ሚኒስቴር ገለጸ።
የዘላቂ የልማት ግቦች የቴክኒካል ኮሚቴ ስብሰባ ዛሬ በአዲስ አበባ ተካሂዷል።
በመድረኩ የተገኙት የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ዴኤታ በረከት ፍስሃፅዮን ኢትዮጵያ ለዘላቂ ልማት ግቦች ውጤታማነት በቁርጠኝነት እየሰራች እንደምትገኝ ገልጸዋል።
የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዲኤታ አቶ በረከት ፍስሃፅዮን ኢትዮጵያ የዘላቂ የልማት ግቦች ሁሉን ባካተተ መንገድና በዘላቂነት ውጤታማ ሆኖ እንዲተገበር በቁርጠኝነት እየሰራች እንደምትገኝ መግለጻቸውን ከሚኒስቴሩ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
የቴክኒካል ኮሚቴው አባላት ከፌዴራል ሚኒስቴር አስፈፃሚ የመንግስት ተቋማት፣ ከልማት አጋሮች፣ ከሲቪክ ማህበረሰብ ድርጅቶች፣ ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማትና ከግል ዘርፍ የተውጣጣ ነው።
የኢንዱስትሪ መስፋፋት እና ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነት:- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሀገሪቱን የኢኮኖሚ ነጻነት ለማረጋገጥ፣ የረጅም ጊዜ የኢን...
Jun 4, 2026
አዲስ አበባ፤ ግንቦት 20/2018(ኢዜአ)፦ በአምስት ሚሊየን የኢትዮ-ኮደርስ መርሃ ግብር በመታገዝ በዲጂታል ክህሎት ራሳቸውን እያበቁ መሆናቸውን አስተያየታቸውን...
Jun 1, 2026
አዳማ፤ግንቦት 16/2018(ኢዜአ)፦በክልሉ የመንግስት አገልግሎት አሰጣጥን ለማቀላጠፍ ለአሰራር ማሻሻያና ለተቋማት ግንባታ ትኩረት መሰጠቱን በብልፅግና ፓርቲ የኦ...
May 25, 2026
ሀዋሳ፤ ግንቦት 6/2018(ኢዜአ)፦ በኢትዮጵያ እየተከናወኑ ያሉ ዘርፈ ብዙ የልማት ስራዎች ከተረጅነት የመውጣት ጥረትን ለማሳካት የሚያስችል ተጨባጭ ውጤት እያመ...
May 15, 2026