የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ
ግንኙነት
ፈልግ
ፖለቲካ እና ደህንነት

ሚኒስትር በለጠ ሞላ(ዶ/ር) በባህርዳር ከተማ የኮሪደር ልማት እንቅስቃሴን ጎበኙ

Mar 17, 2025

IDOPRESS

ባህርዳር፤ መጋቢት 7/2017(ኢዜአ)፡- የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ(ዶ/ር) በባህርዳር ከተማ የኮሪደር እና ሌሎች የመሰረተ ልማት እንቅስቃሴዎችን ጎብኝተዋል።

የልማት ስራዎቹ የባህርዳርን ውበት ይበልጥ በማጉላት ተመራጭ የኢንቨስትመንትና የቱሪዝም ከተማ እንደሚያደርጋት ተጠቅሷል።

በገብኝቱ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የከተማ ዘርፍ አስተባባሪና የከተማና መሰረተ ልማት ቢሮ ሃላፊ አሕመዲን መሐመድ(ዶ/ር) እንዲሁም ሌሎች የፌዴራልና የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ተሳትፈዋል።

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ወቅታዊ፣ ትክክለኛ እና አጠቃላይ የዜና ዘገባዎችን ለማቅረብ የሚሰራ የኢትዮጵያ የዜና ወኪል ነው። ጠቃሚ የሀገር ውስጥ እና አለምአቀፍ ሁነቶችን እንዘግባለን፣ ሀገራዊ ፖሊሲዎችን እና ማህበራዊ ለውጦችን በጥልቀት በመመርመር ለህዝብ፣ ለመንግስት ኤጀንሲዎች፣ ለንግድ ድርጅቶች እና ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ታማኝ የዜና ምንጭ እናቀርባለን። ጋዜጠኞቻችን በአገር ውስጥ እና በውጭ አገር አዳዲስ ዜናዎች እና መረጃዎች በተቻለ ፍጥነት እንዲደርሱ እና ግልጽነትን እና የህዝብ ተሳትፎን ለማስተዋወቅ ነው.