
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 8/2017(ኢዜአ)፦ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ(ዶ/ር) ከአውሮፓ ህብረት ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል።
በዓለም ንግድ ድርጅት የኢትዮጵያ የተደራዳሪ ቡድን በ5ኛው የዓለም ንግድ ድርጅት የስራ ላይ ቡድን ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ ስዊዘርላንድ ጄኔቫ ይገኛል።
ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንደገለጹት ተደራዳሪ ቡድኑ ዛሬ ከሰዓት በኋላ ከአውሮፓ ህብረት ተወካዮች ጋር የሁለትዮሽ የገበያ እድል ድርድርን የተመለከተ ስብሰባ አድርጓል።

የአውሮፓ ህብረት ላቀረባቸው ጥያቄዎች ከሃገራችን ዘላቂ ጥቅም አንጻር የተቃኙ ምላሾችን ሰተናል ብለዋል፡፡
በመጪው ረቡዕ ከሚካሄድው የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት ስብሰባ ጎን ለጎን ከተለያዩ ሀገራት ተወካዮች ጋር የሁለትዮሽ ስብሰባዎች እንደሚደረጉም ጠቁመዋል፡፡
ጅግጅጋ፤ ሚያዝያ 13/2018 (ኢዜአ)፦ በኦዲት ዘርፍ በተከናወኑ የሪፎርም ተግባራት ተጨባጭ ለውጦች እየተመዘገቡ መሆናቸውን የፌዴራል ዋና ኦዲተር መሠረት ዳምጤ...
Apr 22, 2026
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 7/2018 (ኢዜአ)፦ኢትዮጵያ በምግብ ዋስትና እና በኢኮኖሚ ልማት ዘርፍ እያከናወነቻቸው ያሉ ተግባራት ለመላው አፍሪካ አገራት ትልቅ አ...
Apr 16, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 24/2018 (ኢዜአ)፦ ሀገራዊ ለውጡ የሀገሪቱን ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ስብራቶች በመጠገን፣ ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ከፍታና ለማህበራዊ ትስስ...
Apr 3, 2026
ቦንጋ ፤የካቲት 16/2017 (ኢዜአ) ፡-በቦንጋ ከተማ የተካሄደውን የህዝብ ውይይት የመሩ ከፍተኛ የመንግስት ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በከተማው የተለያዩ የልማት ...
Feb 24, 2025