
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 8/2017(ኢዜአ)፦ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ(ዶ/ር) ከአውሮፓ ህብረት ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል።
በዓለም ንግድ ድርጅት የኢትዮጵያ የተደራዳሪ ቡድን በ5ኛው የዓለም ንግድ ድርጅት የስራ ላይ ቡድን ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ ስዊዘርላንድ ጄኔቫ ይገኛል።
ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንደገለጹት ተደራዳሪ ቡድኑ ዛሬ ከሰዓት በኋላ ከአውሮፓ ህብረት ተወካዮች ጋር የሁለትዮሽ የገበያ እድል ድርድርን የተመለከተ ስብሰባ አድርጓል።

የአውሮፓ ህብረት ላቀረባቸው ጥያቄዎች ከሃገራችን ዘላቂ ጥቅም አንጻር የተቃኙ ምላሾችን ሰተናል ብለዋል፡፡
በመጪው ረቡዕ ከሚካሄድው የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት ስብሰባ ጎን ለጎን ከተለያዩ ሀገራት ተወካዮች ጋር የሁለትዮሽ ስብሰባዎች እንደሚደረጉም ጠቁመዋል፡፡
የኢንዱስትሪ መስፋፋት እና ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነት:- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሀገሪቱን የኢኮኖሚ ነጻነት ለማረጋገጥ፣ የረጅም ጊዜ የኢን...
Jun 4, 2026
አዲስ አበባ፤ ግንቦት 20/2018(ኢዜአ)፦ በአምስት ሚሊየን የኢትዮ-ኮደርስ መርሃ ግብር በመታገዝ በዲጂታል ክህሎት ራሳቸውን እያበቁ መሆናቸውን አስተያየታቸውን...
Jun 1, 2026
አዳማ፤ግንቦት 16/2018(ኢዜአ)፦በክልሉ የመንግስት አገልግሎት አሰጣጥን ለማቀላጠፍ ለአሰራር ማሻሻያና ለተቋማት ግንባታ ትኩረት መሰጠቱን በብልፅግና ፓርቲ የኦ...
May 25, 2026
ሀዋሳ፤ ግንቦት 6/2018(ኢዜአ)፦ በኢትዮጵያ እየተከናወኑ ያሉ ዘርፈ ብዙ የልማት ስራዎች ከተረጅነት የመውጣት ጥረትን ለማሳካት የሚያስችል ተጨባጭ ውጤት እያመ...
May 15, 2026