አዲስ አበባ፤ ግንቦት 8/2017(ኢዜአ)፦ ኢትዮጵያ 1 ሺህ 500 ድሮኖች የተሳተፉበት የድሮን የአየር ላይ ትርኢት አካሄደች።
በትሪኢቱ የተሳተፉ የድሮኖች ቁጥር በአፍሪካ የመጀመሪያ እንደሚያደርገውም ተገልጿል።
በትርኢቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)፤ የመንግሥት ከፍተኛ አመራሮች፣ ዲፕሎማቶችና ጥሪ የተደረገላቸው በርካታ እንግዶች ታድመዋል።
የድሮን ትርኢቱ የኢትዮጵያ የቴክኖሎጂ ኤክስፖ 2025 አካል ሲሆን በኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትና በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር በጋራ የተዘጋጀ መሆኑም ተገልጿል።
ድሮኖቹም ዲጂታል ኢትዮጵያ፣ አረንጓዴ አሻራ እና የተለያዩ ኢኒሼቲቮችን የሚገልፁ ትርኢቶችን አሳይተዋል።
ቦንጋ ፤የካቲት 16/2017 (ኢዜአ) ፡-በቦንጋ ከተማ የተካሄደውን የህዝብ ውይይት የመሩ ከፍተኛ የመንግስት ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በከተማው የተለያዩ የልማት ...
Feb 24, 2025
ደብረብርሀን፤ የካቲት 15/2017(ኢዜአ)፡- በአማራ ክልል ገበያን ለማረጋጋት የሚያግዙ ከአንድ ነጥብ አንድ ቢሊዮን ብር በሚበልጥ ወጪ የገበያ ማዕከላት ግንባታ...
Feb 24, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 1/2017(ኢዜአ)፡- በሚቀጥሉት አምስት አመታት በወረቀት የሚካሔዱ አሰራሮችን በማስቀረት የዲጂታል ቴክኖሎጂ ግብይትና አገልግሎት በተሻለ ...
Feb 8, 2025