
አዲስ አበባ፤ ግንቦት 8/2017(ኢዜአ)፦ ኢትዮጵያ 1 ሺህ 500 ድሮኖች የተሳተፉበት የድሮን የአየር ላይ ትርኢት አካሄደች።
በትሪኢቱ የተሳተፉ የድሮኖች ቁጥር በአፍሪካ የመጀመሪያ እንደሚያደርገውም ተገልጿል።
በትርኢቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)፤ የመንግሥት ከፍተኛ አመራሮች፣ ዲፕሎማቶችና ጥሪ የተደረገላቸው በርካታ እንግዶች ታድመዋል።
የድሮን ትርኢቱ የኢትዮጵያ የቴክኖሎጂ ኤክስፖ 2025 አካል ሲሆን በኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትና በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር በጋራ የተዘጋጀ መሆኑም ተገልጿል።
ድሮኖቹም ዲጂታል ኢትዮጵያ፣ አረንጓዴ አሻራ እና የተለያዩ ኢኒሼቲቮችን የሚገልፁ ትርኢቶችን አሳይተዋል።
ጅግጅጋ፤ ሚያዝያ 13/2018 (ኢዜአ)፦ በኦዲት ዘርፍ በተከናወኑ የሪፎርም ተግባራት ተጨባጭ ለውጦች እየተመዘገቡ መሆናቸውን የፌዴራል ዋና ኦዲተር መሠረት ዳምጤ...
Apr 22, 2026
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 7/2018 (ኢዜአ)፦ኢትዮጵያ በምግብ ዋስትና እና በኢኮኖሚ ልማት ዘርፍ እያከናወነቻቸው ያሉ ተግባራት ለመላው አፍሪካ አገራት ትልቅ አ...
Apr 16, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 24/2018 (ኢዜአ)፦ ሀገራዊ ለውጡ የሀገሪቱን ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ስብራቶች በመጠገን፣ ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ከፍታና ለማህበራዊ ትስስ...
Apr 3, 2026
ቦንጋ ፤የካቲት 16/2017 (ኢዜአ) ፡-በቦንጋ ከተማ የተካሄደውን የህዝብ ውይይት የመሩ ከፍተኛ የመንግስት ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በከተማው የተለያዩ የልማት ...
Feb 24, 2025