🔇Unmute
ሐረር፤ህዳር 2/2018 (ኢዜአ)፦የሐረሪ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ።
የሐረሪ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ እና የኢፌዴሪ ፐብሊክ ሰርቪስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር አልማዝ መሰለ በተገኙበት ነው ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት የሆነው።

በከተማው የተገነባው ማዕከሉ በመጀመሪያ ምዕራፍ በሰባት ተቋማት 22 አገልግሎቶችን አቀናጅቶ የሚሰጥ መሆኑም ታውቋል።
የሐረሪ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት እነዚህን አገልግሎቶች በተቀናጀ መንገድ መስጠት በሚያስችል መልኩ በሰው ሃይልና በቴክኖሎጂ ተደራጅቶ ወደ ስራ መግባቱ ነው የተገለጸው።
በመርሃ ግብሩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪና የኢፌዴሪ ፐብሊክ ሰርቪስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር አልማዝ መሰለን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
ቦንጋ ፤የካቲት 16/2017 (ኢዜአ) ፡-በቦንጋ ከተማ የተካሄደውን የህዝብ ውይይት የመሩ ከፍተኛ የመንግስት ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በከተማው የተለያዩ የልማት ...
Feb 24, 2025
ደብረብርሀን፤ የካቲት 15/2017(ኢዜአ)፡- በአማራ ክልል ገበያን ለማረጋጋት የሚያግዙ ከአንድ ነጥብ አንድ ቢሊዮን ብር በሚበልጥ ወጪ የገበያ ማዕከላት ግንባታ...
Feb 24, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 1/2017(ኢዜአ)፡- በሚቀጥሉት አምስት አመታት በወረቀት የሚካሔዱ አሰራሮችን በማስቀረት የዲጂታል ቴክኖሎጂ ግብይትና አገልግሎት በተሻለ ...
Feb 8, 2025