🔇Unmute
አዲስ አበባ፤ሕዳር 10/2018(ኢዜአ)፦የኢትዮጵያና ማሌዢያ ከፍተኛ የቢዝነስ ፎረም በአዲስ አበባ አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል መካሄድ ጀመረ።
በከፍተኛ የቢዝነስ ፎረሙ ላይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርሃኑ ጸጋዬን ጨምሮ የሀገራቱ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣የንግድና ኢንቨስትመንት አልሚ ባለሃብቶች ተገኝተዋል።

በሀገራቱ ከፍተኛ የቢዝነስ ፎረም ላይ የኢትዮጵያ የንግድና ኢንቨስትመንት ጸጋዎች አዋጭነቶችን የሚያመላክቱ የመነሻ ጽሑፎች እየቀረቡ ይገኛል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለማሌዢያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዳቶ ሴሪ አንዋር ኢብራሂም በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ተገኝተው ደማቅ አቀባበል ማድረጋቸው ይታወሳል።
ጅግጅጋ፤ ሚያዝያ 13/2018 (ኢዜአ)፦ በኦዲት ዘርፍ በተከናወኑ የሪፎርም ተግባራት ተጨባጭ ለውጦች እየተመዘገቡ መሆናቸውን የፌዴራል ዋና ኦዲተር መሠረት ዳምጤ...
Apr 22, 2026
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 7/2018 (ኢዜአ)፦ኢትዮጵያ በምግብ ዋስትና እና በኢኮኖሚ ልማት ዘርፍ እያከናወነቻቸው ያሉ ተግባራት ለመላው አፍሪካ አገራት ትልቅ አ...
Apr 16, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 24/2018 (ኢዜአ)፦ ሀገራዊ ለውጡ የሀገሪቱን ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ስብራቶች በመጠገን፣ ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ከፍታና ለማህበራዊ ትስስ...
Apr 3, 2026
ቦንጋ ፤የካቲት 16/2017 (ኢዜአ) ፡-በቦንጋ ከተማ የተካሄደውን የህዝብ ውይይት የመሩ ከፍተኛ የመንግስት ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በከተማው የተለያዩ የልማት ...
Feb 24, 2025