🔇Unmute
አዲስ አበባ፤ሰኔ 22/2018 (ኢዜአ)፦ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 29ኛ መደበኛ ስብሰባውን ነገ ያደርጋል።
ምክር ቤቱ በመደበኛ ስብሰባው በፌዴራል መንግስት የ2019 በጀት አመት ረቂቅ በጀት ላይ በዝርዝር እንደሚወያይ ገልጿል።
በተጨማሪም ምክር ቤቱ ሦስት ረቂቅ አዋጆችን ማለትም የፌዴራል ታክስ አስተዳደር ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ ረቂቅ አዋጅ እና የኢትዮጵያ የካርበን ገበያ ረቂቅ አዋጅን አስመልክቶ የፕላን በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚያቀርባቸውን ሪፖርትና የውሳኔ ሀሳቦች መርምሮ አዋጆቹን ያፀጸድቃል ተብሎ ይጠበቃል።
ቦንጋ፤ ሰኔ 21/2018 (ኢዜአ):- የቦንጋ ከተማን ዕድገትና ልማት በማፋጠን ለነዋሪዎቿ ምቹ ለማድረግ የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የካፋ ዞን አስ...
Jun 29, 2026
አገና፤ ሰኔ 8/2018 (ኢዜአ)፦ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ለሚሰማሩ ባለሀብቶች የሚደረጉ ማበረታቻዎች አመርቂ ውጤት ማምጣታቸውን የ...
Jun 16, 2026
የኢንዱስትሪ መስፋፋት እና ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነት:- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሀገሪቱን የኢኮኖሚ ነጻነት ለማረጋገጥ፣ የረጅም ጊዜ የኢን...
Jun 4, 2026
አዲስ አበባ፤ ግንቦት 20/2018(ኢዜአ)፦ በአምስት ሚሊየን የኢትዮ-ኮደርስ መርሃ ግብር በመታገዝ በዲጂታል ክህሎት ራሳቸውን እያበቁ መሆናቸውን አስተያየታቸውን...
Jun 1, 2026