🔇Unmute
አዲስ አበባ፤ሰኔ 2 /2018 (ኢዜአ)፦ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ለመመልከት ወልዲያ ከተማ መግባታቸውን ገልጸዋል።

ምከትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ የታላቁ ራስ ዓሊ ከተማ፣ የየጁዎች ሥልጣኔ መገኛ፣ የአራቱ አውራ መንገዶች መገናኛ፣ ተራሮች እንደ ሐረግ ከተጋመዱባት፣ የሰሜን ምሥራቅ ኢትዮጵያ ንግድ ማዕከል በሆነችው የጥንቷ ገነቴ፣ የአሁኗ ወልድያ ከተማ ገብተናል ብለዋል።

ጎበዝና ቆንጆ ከሚወለዱባት፣ታሪክና ትውፊት ከተከማቸባት፣ ከመስጠት በስተቀር ስስት ከሌለባት ወልድያ ስንደርስ በአካባቢው ወግ መሰረት ደማቅ አቀባበል ላደረጉልን ለክልሉ ርዕሰ መስተዳድር፣ ለካቢኔያቸው፣ ለወልድያ ከተማ ከንቲባ እና ለከተማዋ ነዋሪዎች ከልብ የመነጨ ምስጋና ለማቅረብ እወዳለሁ ያሉ ሲሆን በወልድያ በሚኖረን ቆይታ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን የምንጎበኝ ይሆናል ነው ያሉት።
ደብረ ማርቆስ ፤ግንቦት 26/2018 (ኢዜአ)፦ በምስራቅ ጎጃም ዞን ከሰብል ልማት ጎን ለጎን በተከናወነ የንብ ማነብ ስራ ወደ 3 ሚሊዮን ኪሎ ግራም የሚጠጋ የማ...
Jun 4, 2026
ዲላ፤ ግንቦት 16/2018 (ኢዜአ)፡-ከ40 በላይ የንግድ ተቋማትና አጋር አካላት ተሳትፈውበት በዲላ ከተማ የተዘጋጀው "ቡኖ - ማላ" ኤክስፖ ምርቶችን እና የኢ...
May 25, 2026
ሀዋሳ ፤ሚያዝያ 14/2018 (ኢዜአ)፡-በሲዳማ ክልል ዘመናዊና ቀልጣፋ አሰራሮችን በመዘርጋት በርካታ አምራች ኢንዱስትሪዎችን ወደ ክልሉ በመሳብ የዜጎችን ተጠቃ...
Apr 23, 2026
ድሬዳዋ፤ ሚያዝያ 9/2018 (ኢዜአ)፦ በሀገራዊ ለውጡ ለአምራች ኢንዱስትሪዎች የተሰጠው ትኩረት በአስተዳደሩ የአምራች ኢንዱስትሪዎች ተኪና ወጪ ምርቶችን የማምረ...
Apr 17, 2026