
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 15/2017(ኢዜአ)፦ ምንም አይነት የነዳጅ የዋጋ ጭማሪም ሆነ የአቅርቦት እጥረት አለመኖሩን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ(ዶ/ር) ገለጹ።
ከትላንት ጀምሮ በአዲስ አበባ ምንም አይነት የነዳጅ አቅርቦት እጥረት አለመኖሩን አስመልክቶ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ(ዶ/ር) ለመገናኛ ብዙሃን መግለጫ ሰጥተዋል።
በመግለጫቸውም በቂ ነዳጅ በየጊዜው እየገባ መሆኑን ነው የተናገሩት።
ነገር ግን በስግብግብ ነጋዴዎች ምክንያት የነዳጅ እጥረት እንዳለ ለማስመሰል ሙከራ መደረጉን ገልጸዋል።
ይህን ባደረጉ ሁለት የነዳጅ ማደያዎች ላይ እርምጃ መወሰዱን ጠቁመው፤ እርምጃው ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም ሚኒስትሩ አረጋግጠዋል።
ባህር ዳር፤ ሰኔ 2/2018(ኢዜአ)፦ በአማራ ክልል የማዕድን ሀብት ልማት ዘርፉ በጥናትና ምርምር በመታገዙ ለበርካታ ዜጎች የስራ እድል እየፈጠረና ከፍተኛ የገቢ...
Jun 10, 2026
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 1/2018 (ኢዜአ)፦ ህዝባችን ለአገልግሎት ፍለጋ ጊዜና ገንዘቡን ሳያባክን ሃብቱን ለልማት እንዲያውል የምናደርገውን ጥረት አጠናክረን እንቀጥ...
Jun 9, 2026
አዲስ አበባ፤ ግንቦት 19/2018 (ኢዜአ)፦ የነገሌ ቦረና ገዳ አውሮፕላን ማረፊያ መመረቅ ፍትሐዊና ሚዛናዊ የመሠረተ ልማት ዝርጋታን የሚያረጋግጥ መሆኑን ጠቅላ...
May 28, 2026
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 11/2018 (ኢዜአ)፡- ቱሪዝም የኢኮኖሚያችን አንዱ ምሰሶ እንደመሆኑ የሀገራዊ ዕድገታችንን የወደፊት አቅጣጫ እየቀረጸ ያለ ዘርፍ መሆኑ...
Apr 20, 2026