🔇Unmute
አዲስ አበባ፤ የካቲት 3/2018(ኢዜአ)፦ 48ኛው የአፍሪካ ህብረት የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ከነገ ጀምሮ ለተከታታይ ሁለት ቀናት በአዲስ አበባ ይካሄዳል።
በህብረቱ የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ የሚሳተፉ የአፍሪካ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አዲስ አበባ እየገቡ ይገኛሉ።
የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤቱ መደበኛ ስብሰባ ለ39ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ የሚቀርቡ አጀንዳዎችን እንደሚያጸድቅ ይጠበቃል።
Jul 17, 2025
Apr 24, 2025
አዲስ አበባ፤የካቲት 4/2017(ኢዜአ)፦ የሲሚንቶ ንግድ እና መሰረታዊ የፍጆታ እቃዎችን በተመለከተ የወጡ መመሪያዎች ገበያውን በማረጋጋትና የዋጋ ግሽበትን በመቀ...
Feb 12, 2025