🔇Unmute
ጊምቢ፤ መጋቢት 12/2018 (ኢዜአ)፦ በምዕራብ ወለጋ ዞን በመጪው ክረምት የሚተከሉ የተሻሻሉ የቡና ችግኞች ዝግጅት በስፋት እየተካሄደ መሆኑን የዞኑ ግብርና መምሪያ ኃላፊ ፈይሳ ሀምቢሳ አስታወቁ።

የቡና ችግኙ በሦስት ዓመት ውስጥ ምርት መስጠት የሚችል መሆኑን ጠቁመው፤ በሔክታር እስከ 12 ኩንታል ምርት እንደሚያስገኝ ለኢዜአ አረጋግጠዋል።
በአሁኑ ወቅትም ከ370 ሚሊየን በላይ ችግኞች መዘጋጀታቸውን እና ለተከላ የሚውል የጉድጓድ ቁፋሮን ጨምሮ የተፈጥሮ ማዳበሪያ ዝግጅት እየተከናወነ ነው ብለዋል።
የተሻሻሉት ችግኞች የቡና ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ከማረጋገጥ ባለፈ፤ ከቡና የሚገኘውን የውጭ ምንዛሬ ለማሳደግ ጉልኅ አስተዋጽኦ እንደሚኖራቸው አስረድተዋል።
በሌላ በኩል ከ66 ሺህ ሔክታር በሚልቅ መሬት ላይ የሚገኝና ምርት የማይሰጥ ያረጀ ቡናን የመንቀል ሥራ እየተከናወነ መሆኑን አስታውቀዋል።
ባሕርዳር፤ ጳግሜ 5/ 2018 (ኢዜአ) ፡-የሀገርን ቀጣይ ተስፋ እና የትውልዱን እጣ ፋንታ የተሻለ ለማድረግ የዛሬው ብርታትና ትጋታችን ወሳኝ ነው ሲሉ የአማራ ...
Sep 11, 2026
ወላይታ ሶዶ፤ ጳጉሜን 4/2018 (ኢዜአ) ፦በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ለዘመን መለወጫ በዓል የምርት አቅርቦት እጥረት እንዳይከሰት በቂ ዝግጅት መደረጉን የክልሉ ን...
Sep 10, 2026
ባህር ዳር፤ ጳጉሜን 1/2018 (ኢዜአ)፡-በአማራ ክልል የግብርናውን ዘርፍ ከአምራች ኢንዱስትሪው ጋር በማስተሳሰር ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ መቻሉን የክልሉ ...
Sep 7, 2026
ጋምቤላ፤ ነሐሴ 24/2018 (ኢዜአ)፡- በጋምቤላ ክልል ለአሳ አጥማጆች የተደረገው የግብአት ድጋፍ አበረታች ውጤት እያስገኘ መሆኑን የክልሉ እንስሳትና ዓሳ ሃ...
Aug 31, 2026