አዲስ አበባ ፤ መጋቢት 9/2017 (ኢዜአ)፦ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የብራዚል አምባሳደር ጃንዲር ፌሬራ ዶስ ሳንቶስ ጋር ተወያይተዋል።
ውይይቱ ሁለቱ ሀገራት በግብርና ልማት ያላቸውን ትብብር ማጠናከር ላይ ያተኮረ ነው።
በዚህም የአፈር ለምነትና ጤንነት አጠባበቅ፣ በግብርና ሜካናይዜሽን እና በግብርና ወጪ ንግድ ስራዎች በጋራ ለመስራት ተስማምተዋል።
ኢትዮጵያ የ “ግሎባል አሊያንስ አጌነስት ሀንገር እና ፖቨሪቲ” የሀገራት ቦርድ እና የብሪክስ ፕላስ (BRICS +) አባል መሆኗ ሀገራቱ በግብርናው ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር ምቹ ሁኔታ እንደሚፈጥር የሚኒስቴሩ መረጃ ያመለክታል።
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ የስንዴ ልማት ስራዎችን ለማስፋት መንግስት በትኩረት እየሰራ ነው ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገ...
Feb 28, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ባለፉት ስድስት ዓመታት የፋይናንስ ዘርፉንና የመንግስት አገልግሎቶችን ወደ ዲጂታል አሰራር በመቀየር የግዥ ስርዓቱን ዓ...
Feb 28, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 15/2017(ኢዜአ)፡- ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የቀጣናውን ሀገራት የጋራ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥ ፕሮጀክት መሆኑን የኢፌዴሪ ፕሬዚዳን...
Feb 24, 2025
ጋምቤላ፤ የካቲት 15/2017(ኢዜአ)፡- በጋምቤላ ክልል በቆላማ አካባቢዎች ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት የዜጎችን ተጠቃሚነት እውን ያደረጉ የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተገንብ...
Feb 24, 2025