
አዲስ አበባ ፤ መጋቢት 9/2017 (ኢዜአ)፦ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የብራዚል አምባሳደር ጃንዲር ፌሬራ ዶስ ሳንቶስ ጋር ተወያይተዋል።
ውይይቱ ሁለቱ ሀገራት በግብርና ልማት ያላቸውን ትብብር ማጠናከር ላይ ያተኮረ ነው።
በዚህም የአፈር ለምነትና ጤንነት አጠባበቅ፣ በግብርና ሜካናይዜሽን እና በግብርና ወጪ ንግድ ስራዎች በጋራ ለመስራት ተስማምተዋል።
ኢትዮጵያ የ “ግሎባል አሊያንስ አጌነስት ሀንገር እና ፖቨሪቲ” የሀገራት ቦርድ እና የብሪክስ ፕላስ (BRICS +) አባል መሆኗ ሀገራቱ በግብርናው ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር ምቹ ሁኔታ እንደሚፈጥር የሚኒስቴሩ መረጃ ያመለክታል።
አሶሳ፤ ሚያዝያ 20/2018(ኢዜአ)፦ ከስልጠናው ያገኘነው እውቀት ወቅቱ የሚጠይቀውን ብቁ የህብረት ስራ ማህበራትን ለመፍጠር ያግዘናል ሲሉ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክ...
Apr 29, 2026
ባህርዳር ፤ሚያዝያ 6/2018(ኢዜአ)፡- የአማራ ክልል በቴክኖሎጂ የታገዘ የገቢ አሰባሰብ ስርአትን በመተግበር ረገድ የተገኘው ውጤት ልምድና ተሞክሮ የሚወሰድበት...
Apr 15, 2026
ሮቤ፣ ሚያዝያ 5/2018 (ኢዜአ)፦ የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂና የፈጠራ ዝንባሌ ያላቸው ተማሪዎችን ለተሻለ ውጤት ማብቃት የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወ...
Apr 14, 2026
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ የስንዴ ልማት ስራዎችን ለማስፋት መንግስት በትኩረት እየሰራ ነው ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገ...
Feb 28, 2025