
አዲስ አበባ ፤ መጋቢት 9/2017 (ኢዜአ)፦ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የብራዚል አምባሳደር ጃንዲር ፌሬራ ዶስ ሳንቶስ ጋር ተወያይተዋል።
ውይይቱ ሁለቱ ሀገራት በግብርና ልማት ያላቸውን ትብብር ማጠናከር ላይ ያተኮረ ነው።
በዚህም የአፈር ለምነትና ጤንነት አጠባበቅ፣ በግብርና ሜካናይዜሽን እና በግብርና ወጪ ንግድ ስራዎች በጋራ ለመስራት ተስማምተዋል።
ኢትዮጵያ የ “ግሎባል አሊያንስ አጌነስት ሀንገር እና ፖቨሪቲ” የሀገራት ቦርድ እና የብሪክስ ፕላስ (BRICS +) አባል መሆኗ ሀገራቱ በግብርናው ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር ምቹ ሁኔታ እንደሚፈጥር የሚኒስቴሩ መረጃ ያመለክታል።
ዱራሜ፤ ግንቦት 28/2018 (ኢዜአ) ፦በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በግብርና ዘርፍ ያሉ ፀጋዎችን ለልማት በማዋል የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማሳደግ የተጀመሩ ሥ...
Jun 6, 2026
ደሎ መና፤ ግንቦት 17/2018 (ኢዜአ)፦ የአርብቶ አደሩን የድርቅ ተጋላጭነት ለመቀነስ የሚያግዙ ዘመናዊ የመስኖ ፕሮጀክቶች ግንባታ በትኩረት እየተከናወነ መሆኑ...
May 26, 2026
ጋቼኖ ፤ ግንቦት 12/2018(ኢዜአ)፦ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልልን የሰላም፣ የልማትና የመቻቻል ተምሳሌት ለማድረግ የህዝቡን አቅም አቀናጅቶ መጠቀም እንደሚገባ የክ...
May 21, 2026
አሶሳ፤ ሚያዝያ 20/2018(ኢዜአ)፦ ከስልጠናው ያገኘነው እውቀት ወቅቱ የሚጠይቀውን ብቁ የህብረት ስራ ማህበራትን ለመፍጠር ያግዘናል ሲሉ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክ...
Apr 29, 2026