የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ
ግንኙነት
ፈልግ
አንድ ቀበቶ ፣ አንድ መንገድ

በመዲናዋ የተሰሩ የልማት ስራዎች የዜጎችን ተጠቃሚነት በማረጋገጥ ተጨባጭ ውጤቶች እያስመዘገቡ ነው

Dec 8, 2025

IDOPRESS

🔇Unmute

አዲስ አበባ፤ ህዳር 27/2018(ኢዜአ)፦ በመዲናዋ የተሰሩ የልማት ስራዎች የዜጎችን ተጠቃሚነት በማረጋገጥ ተጨባጭ ውጤቶች እያስመዘገቡ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በመደመር መንግሥት ዕይታ፥ የዘርፎች እመርታ የ3ኛ ዙር ሰልጣኞች ገለጹ።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በመደመር መንግሥት ዕይታ፥ የዘርፎች እመርታ የ3ኛ ዙር የከተማዋ ሰልጣኞች የልማት ስራዎችን ጎብኝተዋል።

በጉብኝታቸውም በመዲናዋ በተለያዩ አካባቢዎች እየተከናወኑ ያሉ ዘርፈ ብዙ የልማት ስራዎችን ተዘዋውረው ተመልክተዋል።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ቁጥጥር ባለስልጣን የኮልፌ ቅርንጫፍ ስራ አስኪያጅ አንዋር አብዱ በመዲናዋ የተሰሩ የልማት ስራዎች የቱሪዝም መስህብነትን የሚያሳድጉ መሆናቸውን ተናግረዋል።

ሌላኛዋ አስተያየት ሰጪ የአራዳ ክፍለ ከተማ የኮሙኒኬሽን ፅህፈት ቤት ሀላፊ ቅድስት ደሳለኝ በበኩላቸው፤ በመዲናዋ የተሰሩት የልማት ስራዎች የከተማውን ገጽታ የቀየሩ መሆናቸውን ገልጸዋል።

በመዲናዋ የተከናወኑ የልማት ስራዎች ወንጀሎች ሚሰሩባቸው ቦታዎችን በማጥፋት ትልቅ ችግርን ያቃለለ መሆኑን የገለጹት ደግሞ በቦሌ ክፍለ ከተማ የወረዳ 12 ሰላምና ጸጥታ ጽህፈት ቤት ሃላፊ ኢንስፔክተር ሁሴን ኢንካ ናቸው።

አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ቁጥጥር ባለስልጣን የኮልፌ ቅርንጫፍ ስራ አስኪያጅ አንዋር አብዱ፤ የመደመር መንግሥት በዘርፎች ላይ የዜጎችን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ተጨባጭ ውጤቶች እያስመዘገበ መሆኑን ገልጸዋል።

የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሃብት ልማት ጽህፈት ቤት ሀላፊ መስከረም ሙለታ በከተማዋ የተገነቡ ግዙፍ ፕሮጀክቶች ለትውልድ የሚሻገሩ መሆናቸውን ተናግረዋል።

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ወቅታዊ፣ ትክክለኛ እና አጠቃላይ የዜና ዘገባዎችን ለማቅረብ የሚሰራ የኢትዮጵያ የዜና ወኪል ነው። ጠቃሚ የሀገር ውስጥ እና አለምአቀፍ ሁነቶችን እንዘግባለን፣ ሀገራዊ ፖሊሲዎችን እና ማህበራዊ ለውጦችን በጥልቀት በመመርመር ለህዝብ፣ ለመንግስት ኤጀንሲዎች፣ ለንግድ ድርጅቶች እና ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ታማኝ የዜና ምንጭ እናቀርባለን። ጋዜጠኞቻችን በአገር ውስጥ እና በውጭ አገር አዳዲስ ዜናዎች እና መረጃዎች በተቻለ ፍጥነት እንዲደርሱ እና ግልጽነትን እና የህዝብ ተሳትፎን ለማስተዋወቅ ነው.

መግለጫ

ከስልጠናው ያገኘነው እውቀት ወቅቱ የሚጠይቀውን ብቁ ማህበራትን ለመፍጠር ያግዘናል-ሰልጣኞች

አሶሳ፤ ሚያዝያ 20/2018(ኢዜአ)፦ ከስልጠናው ያገኘነው እውቀት ወቅቱ የሚጠይቀውን ብቁ የህብረት ስራ ማህበራትን ለመፍጠር ያግዘናል ሲሉ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክ...

Apr 29, 2026

በአማራ ክልል በቴክኖሎጂ የታገዘ የገቢ አሰባሰብ ስርዓትን በመተግበር ረገድ የተገኘው ውጤት ልምድ የሚወሰድበት ነው

ባህርዳር ፤ሚያዝያ 6/2018(ኢዜአ)፡- የአማራ ክልል በቴክኖሎጂ የታገዘ የገቢ አሰባሰብ ስርአትን በመተግበር ረገድ የተገኘው ውጤት ልምድና ተሞክሮ የሚወሰድበት...

Apr 15, 2026

መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎችን የፈጠራ ክህሎት ማሳደግ የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወነ ነው

ሮቤ፣ ሚያዝያ 5/2018 (ኢዜአ)፦ የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂና የፈጠራ ዝንባሌ ያላቸው ተማሪዎችን ለተሻለ ውጤት ማብቃት የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወ...

Apr 14, 2026

<p>የስንዴ ልማት ስራዎችን ለማስፋት መንግስት በትኩረት እየሰራ ነው - ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ</p>

አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ የስንዴ ልማት ስራዎችን ለማስፋት መንግስት በትኩረት እየሰራ ነው ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገ...

Feb 28, 2025