🔇Unmute
አዲስ አበባ፤ ጥር 13/2018(ኢዜአ)፦አዲስ አበባን የብልጽግና ተምሳሌት እንዲሁም የዓለም አቀፍ መድረኮች ማዕከል የማድረጉን ጥረት አጠናክረን እንቀጥላለን ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።
ከንቲባዋ በአዘርባጃን ባኩ ከተማ በሚካሄደው የዓለም ከተሞች ፎረም ላይ አዲስ አበባ ያላትን ተሞክሮ የምታካፍልበትን ሁኔታ አስመልክቶ በኢትዮጵያ የአዘርባጃን አምባሳደር ሩስላን ናሲቦቭ እና የዩ ኤን ሀቢታት የአፍሪካ ቀጣና ዳይሬክተር ኦውማር ሲላ ጋር ዛሬ ፍሬያማ ውይይት አድርገናል ብለዋል።

መድረኩ አዲስ አበባ በዘርፉ ልምዷን ለዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ የምታካፍልበት እና ተሳትፎዋን ይበልጡኑን የምታሳድግበት ትልቅ አጋጣሚ እንደሚሆን ገልጸዋል።
አዲስ አበባን የብልጽግና ተምሳሌት እንዲሁም የዓለም አቀፍ መድረኮች ማዕከል የማድረጉን ጥረት አጠናክረን እንቀጥላለን ሲሉም አመላክተዋል።
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ የስንዴ ልማት ስራዎችን ለማስፋት መንግስት በትኩረት እየሰራ ነው ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገ...
Feb 28, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ባለፉት ስድስት ዓመታት የፋይናንስ ዘርፉንና የመንግስት አገልግሎቶችን ወደ ዲጂታል አሰራር በመቀየር የግዥ ስርዓቱን ዓ...
Feb 28, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 15/2017(ኢዜአ)፡- ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የቀጣናውን ሀገራት የጋራ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥ ፕሮጀክት መሆኑን የኢፌዴሪ ፕሬዚዳን...
Feb 24, 2025
ጋምቤላ፤ የካቲት 15/2017(ኢዜአ)፡- በጋምቤላ ክልል በቆላማ አካባቢዎች ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት የዜጎችን ተጠቃሚነት እውን ያደረጉ የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተገንብ...
Feb 24, 2025