🔇Unmute
ደብረ ማርቆስ፤ ሚያዝያ 22/2018 (ኢዜአ)፡- ተፈጥሮአዊና ሰው ሠራሽ ቅርሶችን በማልማት ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ማሳደግ መቻሉን የምሥራቅ ጎጃም ዞን ዞኑ ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት መምሪያ አስታውቋል።
መንግሥት ከ18 ሚሊየን ብር በላይ በጀት መድቦ ሕብረተሰቡን በማሳተፍ የመስኅብ ልማት ማከናወኑን የመምሪያው ኃላፊ ብርቄ ይዘንጋው ለኢዜአ ተናግረዋል።
ባለፉት ዘጠኝ ወራትም ከ160 ሺህ በላይ ቱሪስቶች በዞኑ ጉበኝት ማድረጋቸውን ጠቁመው፤ ከዚህም ከ46 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መገኘቱን ገልጸዋል።
ዱራሜ፤ ግንቦት 28/2018 (ኢዜአ) ፦በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በግብርና ዘርፍ ያሉ ፀጋዎችን ለልማት በማዋል የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማሳደግ የተጀመሩ ሥ...
Jun 6, 2026
ደሎ መና፤ ግንቦት 17/2018 (ኢዜአ)፦ የአርብቶ አደሩን የድርቅ ተጋላጭነት ለመቀነስ የሚያግዙ ዘመናዊ የመስኖ ፕሮጀክቶች ግንባታ በትኩረት እየተከናወነ መሆኑ...
May 26, 2026
ጋቼኖ ፤ ግንቦት 12/2018(ኢዜአ)፦ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልልን የሰላም፣ የልማትና የመቻቻል ተምሳሌት ለማድረግ የህዝቡን አቅም አቀናጅቶ መጠቀም እንደሚገባ የክ...
May 21, 2026
አሶሳ፤ ሚያዝያ 20/2018(ኢዜአ)፦ ከስልጠናው ያገኘነው እውቀት ወቅቱ የሚጠይቀውን ብቁ የህብረት ስራ ማህበራትን ለመፍጠር ያግዘናል ሲሉ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክ...
Apr 29, 2026