🔇Unmute
ደብረ ማርቆስ፤ ሚያዝያ 22/2018 (ኢዜአ)፡- ተፈጥሮአዊና ሰው ሠራሽ ቅርሶችን በማልማት ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ማሳደግ መቻሉን የምሥራቅ ጎጃም ዞን ዞኑ ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት መምሪያ አስታውቋል።
መንግሥት ከ18 ሚሊየን ብር በላይ በጀት መድቦ ሕብረተሰቡን በማሳተፍ የመስኅብ ልማት ማከናወኑን የመምሪያው ኃላፊ ብርቄ ይዘንጋው ለኢዜአ ተናግረዋል።
ባለፉት ዘጠኝ ወራትም ከ160 ሺህ በላይ ቱሪስቶች በዞኑ ጉበኝት ማድረጋቸውን ጠቁመው፤ ከዚህም ከ46 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መገኘቱን ገልጸዋል።
አሶሳ፤ ሚያዝያ 20/2018(ኢዜአ)፦ ከስልጠናው ያገኘነው እውቀት ወቅቱ የሚጠይቀውን ብቁ የህብረት ስራ ማህበራትን ለመፍጠር ያግዘናል ሲሉ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክ...
Apr 29, 2026
ባህርዳር ፤ሚያዝያ 6/2018(ኢዜአ)፡- የአማራ ክልል በቴክኖሎጂ የታገዘ የገቢ አሰባሰብ ስርአትን በመተግበር ረገድ የተገኘው ውጤት ልምድና ተሞክሮ የሚወሰድበት...
Apr 15, 2026
ሮቤ፣ ሚያዝያ 5/2018 (ኢዜአ)፦ የመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂና የፈጠራ ዝንባሌ ያላቸው ተማሪዎችን ለተሻለ ውጤት ማብቃት የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወ...
Apr 14, 2026
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ የስንዴ ልማት ስራዎችን ለማስፋት መንግስት በትኩረት እየሰራ ነው ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ገ...
Feb 28, 2025