🔇Unmute
ደብረ ማርቆስ፤ ሚያዝያ 22/2018 (ኢዜአ)፡- ተፈጥሮአዊና ሰው ሠራሽ ቅርሶችን በማልማት ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ማሳደግ መቻሉን የምሥራቅ ጎጃም ዞን ዞኑ ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት መምሪያ አስታውቋል።
መንግሥት ከ18 ሚሊየን ብር በላይ በጀት መድቦ ሕብረተሰቡን በማሳተፍ የመስኅብ ልማት ማከናወኑን የመምሪያው ኃላፊ ብርቄ ይዘንጋው ለኢዜአ ተናግረዋል።
ባለፉት ዘጠኝ ወራትም ከ160 ሺህ በላይ ቱሪስቶች በዞኑ ጉበኝት ማድረጋቸውን ጠቁመው፤ ከዚህም ከ46 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መገኘቱን ገልጸዋል።
አዳማ፤ጳጉሜን1/2018(ኢዜአ)-መጪውን የዘመን መለወጫ በዓል ምክንያት በማድረግ በፍጆታ ምርቶች ላይ የዋጋ ንረት እንዳይከሰት ለመከላከል ትኩረት መሰጠቱን የኦሮ...
Sep 7, 2026
ጅማ ነሐሴ 27/2018 (ኢዜአ):- ከዝናብ ጥገኝነት በመላቀቅ ወደ መስኖ ልማትና ሜካናይዜሽን እየተደረገ ያለው ሽግግር፣ በኢትዮጵያ ግብርና ውስጥ አዲስ ምዕራፍ...
Sep 3, 2026
ባህር ዳር፤ ነሐሴ 21/2018(ኢዜአ)፡-በአማራ ክልል የጥጥ ልማትን በጥራትና በብዛት በማምረት ለጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪዎች በግብአትነት ለማቅረብ ልዩ ትኩረት ...
Aug 28, 2026
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 14/2018 (ኢዜአ) ፦ በኢትዮጵያ እና በሩሲያ መካከል ያለውን ትብብር በማጠናከር በምርምር፣ በሰው ሃይል ልማት እና በቴክኖሎጂ ሽግግር...
Aug 21, 2026