የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ
ግንኙነት
ፈልግ
አንድ ቀበቶ ፣ አንድ መንገድ

ታዋቂው ታይም መጽሔት ስለ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ባስነበበው ሰፊ ዘገባው ምን አለ?

Sep 14, 2026

IDOPRESS

🔇Unmute

በታዋቂው ታይም መጽሔት (TIME Magazine) ላይ እንግሊዛዊው ጸሐፊ ጆሽ ዊልሰን “THE POWER TO UNITE AFRICA” (አፍሪካን የማስተሳሰር ኃይል) በሚል ርዕስ ስለ ግድቡ የተነሱት ዋና ዋና ነጥቦች፡-

የአፍሪካውያን ራስን መቻል ማሳያ፡ ግድቡ ከውጭ አበዳሪዎችና ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት ድጋፍ ውጪ በኢትዮጵያውያን የገንዘብ አቅምና በቦንድ ግዢ ብቻ መገንባቱ፣

አፍሪካውያን የራሳቸውን ልማት በራሳቸው አቅም ማሳካት እንደሚችሉ ያረጋገጠ ታሪካዊ ፕሮጀክት መሆኑን

ቀጣናዊ የኢኮኖሚና የኃይል ትስስር፡ከ5 ሺህ ሜጋ ዋት በላይ የማመንጨት አቅም ያለው ይህ ግድብ፣ የኢትዮጵያን የኤሌክትሪክ ፍላጎት ከማሟላት ባለፈ የኃይል አቅርቦትን ለጎረቤት ሀገራት ተደራሽ በማድረግ የምሥራቅ አፍሪካን የኢነርጂ ገበያ በከፍተኛ ደረጃ እንደሚያስተሳስር

ታላቁ የህዳሴ ግድብ ግዙፍ የልማትና የትብብር ዕድል ከፋችና ቀጣናዊ የጋራ ብልጽግና ማዕከል መሆኑን

ለታችኛው ተፋሰስ ሀገራት ያለው ጠቀሜታ፡የግድቡ የውሃ ፍሰት አስተዳደር የታችኛው ተፋሰስ ሀገራትን የውሃ ፍላጎት የሚያሟላ

ለንጹህ አየር እና አካባቢ ጥበቃ፡ፕሮጀክቱ ንጹህ ኢነርጂን ለቀጣናው ሀገራት በማቅረብ የካርቦን ልቀትን ለመቀነስ እና የአካባቢ ጥበቃ ሥራዎችን ለማጠናከር ቁልፍ ሚና መጫወቱ

ለአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና ያለው ሚና፡አፍሪካ በመልክዓ ምድራዊ ወሰኖች ሳትታጠር በኢኮኖሚና በመሠረተ ልማት እንድትተሳሰር ለታለመው የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና (AfCFTA) እውን መሆን እንዲህ ያሉ ግዙፍ ፕሮጀክቶች ወሳኝ መሆናቸውን

የአፍሪካ ትንሳኤ እና አንድነት ዓርማ፡ የፕሮጀክቱ ጅማሮና ሂደት ዜጎች በልማት ላይ ያላቸውን ቀጥተኛ ባለቤትነት በመላው አፍሪካ እንዲስፋፋ ትምህርት የሚሰጥ ስለመሆኑ

ግድቡ የአፍሪካ ልማት፣የሕዝቦች ትስስር ቋሚ ድልድይና የራስ መተማመን መንፈስ ዓርማ ሆኖ እንደሚቀጥል በዘገባው ዳስሷል።

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ወቅታዊ፣ ትክክለኛ እና አጠቃላይ የዜና ዘገባዎችን ለማቅረብ የሚሰራ የኢትዮጵያ የዜና ወኪል ነው። ጠቃሚ የሀገር ውስጥ እና አለምአቀፍ ሁነቶችን እንዘግባለን፣ ሀገራዊ ፖሊሲዎችን እና ማህበራዊ ለውጦችን በጥልቀት በመመርመር ለህዝብ፣ ለመንግስት ኤጀንሲዎች፣ ለንግድ ድርጅቶች እና ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ታማኝ የዜና ምንጭ እናቀርባለን። ጋዜጠኞቻችን በአገር ውስጥ እና በውጭ አገር አዳዲስ ዜናዎች እና መረጃዎች በተቻለ ፍጥነት እንዲደርሱ እና ግልጽነትን እና የህዝብ ተሳትፎን ለማስተዋወቅ ነው.

መግለጫ

ታዋቂው ታይም መጽሔት ስለ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ባስነበበው ሰፊ ዘገባው ምን አለ?

በታዋቂው ታይም መጽሔት (TIME Magazine) ላይ እንግሊዛዊው ጸሐፊ ጆሽ ዊልሰን “THE POWER TO UNITE AFRICA” (አፍሪካን የማስተሳሰር ኃይል)...

Sep 14, 2026

የኦሮሚያ ክልል ንግድ ቢሮ ለመጪው የዘመን መለወጫ በዓል በፍጆታ ምርቶች ላይ የዋጋ ንረት እንዳይከሰት ትኩረት ሰጥቷል

አዳማ፤ጳጉሜን1/2018(ኢዜአ)-መጪውን የዘመን መለወጫ በዓል ምክንያት በማድረግ በፍጆታ ምርቶች ላይ የዋጋ ንረት እንዳይከሰት ለመከላከል ትኩረት መሰጠቱን የኦሮ...

Sep 7, 2026

የመስኖና የሜካናይዜሽን ሽግግር በኢትዮጵያ ግብርና ዘርፍ ከተመዘገቡት ስኬቶች ዋነኞቹ ናቸው-ምሁራን

ጅማ ነሐሴ 27/2018 (ኢዜአ):- ከዝናብ ጥገኝነት በመላቀቅ ወደ መስኖ ልማትና ሜካናይዜሽን እየተደረገ ያለው ሽግግር፣ በኢትዮጵያ ግብርና ውስጥ አዲስ ምዕራፍ...

Sep 3, 2026

በአማራ ክልል የጥጥ ምርትን በጥራትና በብዛት በማምረት ለጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪዎች ለማቅረብ ልዩ ትኩረት ተሰጥቷል

ባህር ዳር፤ ነሐሴ 21/2018(ኢዜአ)፡-በአማራ ክልል የጥጥ ልማትን በጥራትና በብዛት በማምረት ለጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪዎች በግብአትነት ለማቅረብ ልዩ ትኩረት ...

Aug 28, 2026