
ሀዋሳ፤ የካቲት 6/2017(ኢዜአ)፡- የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በሀዋሳ ሀይቅ ዳርቻ በ2 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር ወጪ የሚያስገነባውን ኢንተርናሽናል ሪዞርት ሆቴል ግንባታ አስጀምረዋል።
ግንባታው በሁለት ዓመት ተኩል እንደሚጠናቀቅም ተገልጿል።

''ፎር ፖይንት ባይ ሸራተን ሀዋሳ ሪዞርት ሆቴል'' የሚል ስያሜ የተሰጠው ሪዞርት ሆቴሉ በግንባታ ሂደቱ ለ500 እንዲሁም ግንባታው ሲጠናቀቅ ለ350 ዜጎች የስራ እድል እንደሚፈጥር ተመልክቷል።
በመርሃ ግብሩ የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ አቶ መኩሪያ መርሻዬን ጨምሮ ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች ተገኝተዋል።
ጅማ፤ ሚያዝያ 16/2018 (ኢዜአ)፡- በጅማ ዞን ባለፉት ዘጠኝ ወራት 52 ሺህ ቶን ቡና ለገበያ መቅረቡን የዞኑ ግብርና ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ቲጃኒ ተማም ተናገሩ...
Apr 24, 2026
ጅግጅጋ፤ ሚያዝያ 13/2018 (ኢዜአ)፦ የኅብረት ሥራ ማኅበራትን በቴክኖሎጂና ሌሎች መስኮች የማጠናከር ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሠ መ...
Apr 22, 2026
አዲስ አበባ፤ሚያዝያ 6/2018(ኢዜአ)፡-ኢትዮጵያ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በስንዴ ልማት ያስመዘገበችው ስኬት ለአፍሪካዊያን በምሳሌነት የሚጠቀስ መሆኑን የአ...
Apr 15, 2026
አዶላ ፤መጋቢት 30/2018 (ኢዜአ)፦በኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን በበልግ አዝመራ ከ260 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በዘር መሸፈኑን የዞኑ ግብርና ጽህፈት ቤት ገለጸ...
Apr 9, 2026