
ሀዋሳ፤ የካቲት 6/2017(ኢዜአ)፡- የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በሀዋሳ ሀይቅ ዳርቻ በ2 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር ወጪ የሚያስገነባውን ኢንተርናሽናል ሪዞርት ሆቴል ግንባታ አስጀምረዋል።
ግንባታው በሁለት ዓመት ተኩል እንደሚጠናቀቅም ተገልጿል።

''ፎር ፖይንት ባይ ሸራተን ሀዋሳ ሪዞርት ሆቴል'' የሚል ስያሜ የተሰጠው ሪዞርት ሆቴሉ በግንባታ ሂደቱ ለ500 እንዲሁም ግንባታው ሲጠናቀቅ ለ350 ዜጎች የስራ እድል እንደሚፈጥር ተመልክቷል።
በመርሃ ግብሩ የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ አቶ መኩሪያ መርሻዬን ጨምሮ ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች ተገኝተዋል።
ባህር ዳር ፤ ጳጉሜን 4/2018 (ኢዜአ) ፦ በአማራ ክልል ለዘመን መለወጫ በዓል የእርድ እንስሳትና ሌሎች ምርቶችን በበቂ መጠን ለተጠቃሚው ማቅረብ መቻሉን የክ...
Sep 10, 2026
ድሬደዋ፤ ነሐሴ 6/2018 (ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ አምራች ኢንዱስትሪዎችን ውጤታማ እያደረገ መሆኑን የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ሀርቢ ቡህ...
Aug 13, 2026
ሮቤ፣ሐምሌ 22/2018(ኢዜአ)፦በባሌ ዞን በግብርናው ዘርፍ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ሥራዎች በተሞክሮነት የሚወሰዱ መሆናቸውን የብልጽግና ፓርቲ የህዝብና ዓለ...
Jul 30, 2026
ሆሳዕና ፤ ሐምሌ 22/2018 (ኢዜአ)፦ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በተጠናቀቀው በጀት አመት በሰላም፣ በልማትና መልካም አስተዳደር የህዝቡን ተጠቃሚነት ያረጋገጡ...
Jul 30, 2026