
ሀዋሳ፤ የካቲት 6/2017(ኢዜአ)፡- የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በሀዋሳ ሀይቅ ዳርቻ በ2 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር ወጪ የሚያስገነባውን ኢንተርናሽናል ሪዞርት ሆቴል ግንባታ አስጀምረዋል።
ግንባታው በሁለት ዓመት ተኩል እንደሚጠናቀቅም ተገልጿል።

''ፎር ፖይንት ባይ ሸራተን ሀዋሳ ሪዞርት ሆቴል'' የሚል ስያሜ የተሰጠው ሪዞርት ሆቴሉ በግንባታ ሂደቱ ለ500 እንዲሁም ግንባታው ሲጠናቀቅ ለ350 ዜጎች የስራ እድል እንደሚፈጥር ተመልክቷል።
በመርሃ ግብሩ የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ አቶ መኩሪያ መርሻዬን ጨምሮ ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች ተገኝተዋል።
አዲስ አበባ፤ሰኔ 2 /2018 (ኢዜአ)፦የዕቃ ማከማቻ ደረሰኝ ሥርዓት ደንብ የግብርና ኢኮኖሚ ሽግግርን በማሳለጥና የገጠር ልማትን በማጎልበት አርሶ አደሮችን ተጠ...
Jun 10, 2026
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 1/2018 (ኢዜአ)፦ በመዲናዋ የመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥን በማላቅ የተገልጋዮችን እርካታ የሚያሳድጉ ሰው ተኮር ተግባራት ተጠናክረው እንደ...
Jun 9, 2026
ሀዋሳ ፤ ግንቦት 28/2018 (ኢዜአ) ፦በይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ማቀነባበሪያ ፓርክ ከአምራች ኢንዲስትሪዎች ጋር በተፈጠረላቸው የገበያ ትስስር ...
Jun 6, 2026
ነገሌ ቦረና፤ ግንቦት 19/2018(ኢዜአ)፦ የነገሌ ቦረና ገዳ አውሮፕላን ማረፊያ አገልግሎት መጀመር የአካባቢውን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ የበለጠ የሚያ...
May 28, 2026