የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ
ግንኙነት
ፈልግ
ኢኮኖሚ እና ኢንቨስትመንት

<p>ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ የተሻሻሉ የቡና ችግኞችን ለአርሶ አደሮች ሊያሰራጭ ነው</p>

Feb 20, 2025

IDOPRESS

ጊምቢ፤ የካቲት 12/2017(ኢዜአ)፡- ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ አንድ ሚሊዮን የሚሆኑ ዝርያቸው የተሻሻለ የቡና ችግኞችን ለአርሶ አደሮች ለማሰራጨት መዘጋጀቱን አስታወቀ።


በዩኒቨርሲቲው የተቀናጀ ግብርና ምርምር ማዕክል ዳይሬክተር ሶሬሳ ሹማ፤ ለኢዜአ እንደገለጹት ዩኒቨርሲቲው ከጅማና ሌሎች ግብርና ምርምር ማዕከላት በምርምር የተገኙ 12 አይነት የቡና ዝርያዎችን በማላመድና በማባዛት በመጪው ግንቦት ወር ለአርሶ አደሮች ለማሰራጨት ተዘጋጅቷል።

ለስርጭትየተዘጋጁት የቡና ችግኝ ዝርያዎች በሽታን ተቋቁመው በሄክታር ከ14 ኩንታል በላይ ምርት የሚሰጡ መሆናቸውን ተናግረዋል።

የቡና ዝርያዎቹ ከ2 እስከ 3 ዓመት ጊዜ ውስጥ ምርት የሚሰጡ መሆናቸውንም አመልክተዋል።

የቡና ችግኞቹ በቄለምና በምዕራብ ወለጋ ዞኖች ለሚገኙ ቡና አምራች አርሶ አደሮች እንደሚሰራጩ አስታውቀዋል።

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ወቅታዊ፣ ትክክለኛ እና አጠቃላይ የዜና ዘገባዎችን ለማቅረብ የሚሰራ የኢትዮጵያ የዜና ወኪል ነው። ጠቃሚ የሀገር ውስጥ እና አለምአቀፍ ሁነቶችን እንዘግባለን፣ ሀገራዊ ፖሊሲዎችን እና ማህበራዊ ለውጦችን በጥልቀት በመመርመር ለህዝብ፣ ለመንግስት ኤጀንሲዎች፣ ለንግድ ድርጅቶች እና ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ታማኝ የዜና ምንጭ እናቀርባለን። ጋዜጠኞቻችን በአገር ውስጥ እና በውጭ አገር አዳዲስ ዜናዎች እና መረጃዎች በተቻለ ፍጥነት እንዲደርሱ እና ግልጽነትን እና የህዝብ ተሳትፎን ለማስተዋወቅ ነው.

መግለጫ

<p>የቁልፍ መሰረተ ልማቶች ጥበቃ አዋጅን ሥራ ላይ ለማዋል ዝግጅት እየተደረገ ነው</p>

አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ የቁልፍ መሰረተ ልማቶች ጥበቃ አዋጅን ሥራ ላይ ለማዋል ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስ...

Feb 28, 2025

<p>በዞኑ በበጋ መስኖ ስንዴ ልማት የተሻለ ውጤት እየተመዘገበ ነው</p>

ደሴ፤ የካቲት 16/2017 (ኢዜአ)፡- በደቡብ ወሎ ዞን በበጋ መስኖ ስንዴ ልማት የተሻለ ውጤት እየተመዘገበ መሆኑን የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዓሊ መኮንን ገለ...

Feb 24, 2025

<p>የቴክኒክና ሙያ ተቋማት ችግር ፈቺ ስራዎችን እንዲያከናውኑ እየተደረገ ነው - ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል</p>

አሶሳ ፤ የካቲት 15/2017(ኢዜአ):- የቴክኒክና ሙያ ተቋማት ችግር ፈቺ ስራዎችን እንዲያከናውኑ እየተሰራ መሆኑን የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገ...

Feb 24, 2025

<p>ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ቀንድ የልማት ትስስርና የኢኮኖሚ ውህደት የመሪነት ሚናዋን እየተወጣች ነው -የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ</p>

አዲስ አበባ፤ የካቲት 4/2017(ኢዜአ)፡- ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ቀንድ የልማት ትስስርና የኢኮኖሚ ውህደት የመሪነት ሚናዋን እየተወጣች እንደምትገኝ የአፍሪካ ቀንድ...

Feb 12, 2025