
አዲስ አበባ፤ የካቲት 16/2017(ኢዜአ)፦ ዛሬ የካቲት 16/2017ዓ.ም ከለሊቱ 8 ሰዓት ከ44 ደቂቃ ላይ በአዲስ አበባ በሬክተር ስኬል 5.3 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት ተሰምቷል።
የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ እንዳረጋገጠው የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረቱ በአዋሽ አካባቢ የተከሰተ መሆኑን አስታውቋል።
የመሬት መንቀጥቀጥም ሆነ ንዝረት ሲያጋጥም ለአደጋ ከሚያጋልጡ እንቅስቃሴዎች መታቀብ እንዲሁም በተረጋጋ ሁኔታ ለማሳለፍ መሞከር ተገቢ መሆኑን የዘርፉ ባለሙያዎች ይመክራሉ።
አዲስ አበባ፤ሰኔ 2 /2018 (ኢዜአ)፦የዕቃ ማከማቻ ደረሰኝ ሥርዓት ደንብ የግብርና ኢኮኖሚ ሽግግርን በማሳለጥና የገጠር ልማትን በማጎልበት አርሶ አደሮችን ተጠ...
Jun 10, 2026
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 1/2018 (ኢዜአ)፦ በመዲናዋ የመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥን በማላቅ የተገልጋዮችን እርካታ የሚያሳድጉ ሰው ተኮር ተግባራት ተጠናክረው እንደ...
Jun 9, 2026
ሀዋሳ ፤ ግንቦት 28/2018 (ኢዜአ) ፦በይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ማቀነባበሪያ ፓርክ ከአምራች ኢንዲስትሪዎች ጋር በተፈጠረላቸው የገበያ ትስስር ...
Jun 6, 2026
ነገሌ ቦረና፤ ግንቦት 19/2018(ኢዜአ)፦ የነገሌ ቦረና ገዳ አውሮፕላን ማረፊያ አገልግሎት መጀመር የአካባቢውን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ የበለጠ የሚያ...
May 28, 2026