
አዲስ አበባ፤ የካቲት 16/2017(ኢዜአ)፦ ዛሬ የካቲት 16/2017ዓ.ም ከለሊቱ 8 ሰዓት ከ44 ደቂቃ ላይ በአዲስ አበባ በሬክተር ስኬል 5.3 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት ተሰምቷል።
የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ እንዳረጋገጠው የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረቱ በአዋሽ አካባቢ የተከሰተ መሆኑን አስታውቋል።
የመሬት መንቀጥቀጥም ሆነ ንዝረት ሲያጋጥም ለአደጋ ከሚያጋልጡ እንቅስቃሴዎች መታቀብ እንዲሁም በተረጋጋ ሁኔታ ለማሳለፍ መሞከር ተገቢ መሆኑን የዘርፉ ባለሙያዎች ይመክራሉ።
ጅማ፤ ሚያዝያ 16/2018 (ኢዜአ)፡- በጅማ ዞን ባለፉት ዘጠኝ ወራት 52 ሺህ ቶን ቡና ለገበያ መቅረቡን የዞኑ ግብርና ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ቲጃኒ ተማም ተናገሩ...
Apr 24, 2026
ጅግጅጋ፤ ሚያዝያ 13/2018 (ኢዜአ)፦ የኅብረት ሥራ ማኅበራትን በቴክኖሎጂና ሌሎች መስኮች የማጠናከር ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሠ መ...
Apr 22, 2026
አዲስ አበባ፤ሚያዝያ 6/2018(ኢዜአ)፡-ኢትዮጵያ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በስንዴ ልማት ያስመዘገበችው ስኬት ለአፍሪካዊያን በምሳሌነት የሚጠቀስ መሆኑን የአ...
Apr 15, 2026
አዶላ ፤መጋቢት 30/2018 (ኢዜአ)፦በኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን በበልግ አዝመራ ከ260 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በዘር መሸፈኑን የዞኑ ግብርና ጽህፈት ቤት ገለጸ...
Apr 9, 2026