
አዲስ አበባ፤ የካቲት 16/2017(ኢዜአ)፦ ዛሬ የካቲት 16/2017ዓ.ም ከለሊቱ 8 ሰዓት ከ44 ደቂቃ ላይ በአዲስ አበባ በሬክተር ስኬል 5.3 የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት ተሰምቷል።
የአሜሪካ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ እንዳረጋገጠው የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረቱ በአዋሽ አካባቢ የተከሰተ መሆኑን አስታውቋል።
የመሬት መንቀጥቀጥም ሆነ ንዝረት ሲያጋጥም ለአደጋ ከሚያጋልጡ እንቅስቃሴዎች መታቀብ እንዲሁም በተረጋጋ ሁኔታ ለማሳለፍ መሞከር ተገቢ መሆኑን የዘርፉ ባለሙያዎች ይመክራሉ።
ባህር ዳር ፤ ጳጉሜን 4/2018 (ኢዜአ) ፦ በአማራ ክልል ለዘመን መለወጫ በዓል የእርድ እንስሳትና ሌሎች ምርቶችን በበቂ መጠን ለተጠቃሚው ማቅረብ መቻሉን የክ...
Sep 10, 2026
ድሬደዋ፤ ነሐሴ 6/2018 (ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ አምራች ኢንዱስትሪዎችን ውጤታማ እያደረገ መሆኑን የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ሀርቢ ቡህ...
Aug 13, 2026
ሮቤ፣ሐምሌ 22/2018(ኢዜአ)፦በባሌ ዞን በግብርናው ዘርፍ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ሥራዎች በተሞክሮነት የሚወሰዱ መሆናቸውን የብልጽግና ፓርቲ የህዝብና ዓለ...
Jul 30, 2026
ሆሳዕና ፤ ሐምሌ 22/2018 (ኢዜአ)፦ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በተጠናቀቀው በጀት አመት በሰላም፣ በልማትና መልካም አስተዳደር የህዝቡን ተጠቃሚነት ያረጋገጡ...
Jul 30, 2026