
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 5/2017(ኢዜአ)፦ የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር እና የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ጽህፈት ቤት በትብብር መስራት የሚያስችላቸው የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል።
ስምምነቱን የተፈራረሙት የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) እና የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ምክትል ዋና ስራ አስኪያጅ እና የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አቶ ዮዳሄ አርዓያሥላሴ ናቸው።

ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ(ዶ/ር) የመግባቢያ ስምምነቱ የብሔራዊ መታወቂያ(ፋይዳ) አጠቃቀምን ከትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ስራዎች ጋር የሚያስተሳስር መሆኑን በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ገልጸዋል።
ይህም ተቋማቱ አገልግሎትን ቀልጣፋ ግልጽና ፍትሃዊ ለማድረግ፣ የትራንስፖርት ደህንነትን ለማረጋገጥ እንዲሁም ሌብነትና ማጭበርበርን መከላከል የሚያስችል ስራ በተቀናጀ አግባብ ለመስራት እንደሚያስችላቸው አመልክተዋል።
አዲስ አበባ፤ሰኔ 2 /2018 (ኢዜአ)፦የዕቃ ማከማቻ ደረሰኝ ሥርዓት ደንብ የግብርና ኢኮኖሚ ሽግግርን በማሳለጥና የገጠር ልማትን በማጎልበት አርሶ አደሮችን ተጠ...
Jun 10, 2026
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 1/2018 (ኢዜአ)፦ በመዲናዋ የመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥን በማላቅ የተገልጋዮችን እርካታ የሚያሳድጉ ሰው ተኮር ተግባራት ተጠናክረው እንደ...
Jun 9, 2026
ሀዋሳ ፤ ግንቦት 28/2018 (ኢዜአ) ፦በይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ማቀነባበሪያ ፓርክ ከአምራች ኢንዲስትሪዎች ጋር በተፈጠረላቸው የገበያ ትስስር ...
Jun 6, 2026
ነገሌ ቦረና፤ ግንቦት 19/2018(ኢዜአ)፦ የነገሌ ቦረና ገዳ አውሮፕላን ማረፊያ አገልግሎት መጀመር የአካባቢውን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ የበለጠ የሚያ...
May 28, 2026