አዲስ አበባ፤መጋቢት 8/2017 (ኢዜአ):-በእጃችን ላይ ያለውን ኃይል በመጠቀም የአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና ስምምነት ሁሉንም አፍሪካዊ ወደሚጠቅም ውጤት መቀየር ይገባል ሲሉ ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ ገለጹ።
የተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን 57ኛው አህጉራዊ የፋይናንስ፣ የኢኮኖሚ ልማትና የፕላን ሚኒስትሮች ጉባኤ ዛሬ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል።
ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ በዚህ ወቅት፥ እጃችን ላይ ያለውን ኃይል በመጠቀም የአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና ስምምነትን ሁሉንም አፍሪካዊ ተጠቃሚ ወደሚያደርግ እውነታ መቀየር ይኖርብናል ሲሉ በኤክስ ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ገልጸዋል።
ታሪክ የሚመዝነን በተፈራረምናቸው ስምምነቶች ብዛት ሳይሆን ባመጣናቸው እውነተኛ ለውጦች ነው ብለዋል።
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ የቁልፍ መሰረተ ልማቶች ጥበቃ አዋጅን ሥራ ላይ ለማዋል ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስ...
Feb 28, 2025
ደሴ፤ የካቲት 16/2017 (ኢዜአ)፡- በደቡብ ወሎ ዞን በበጋ መስኖ ስንዴ ልማት የተሻለ ውጤት እየተመዘገበ መሆኑን የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዓሊ መኮንን ገለ...
Feb 24, 2025
አሶሳ ፤ የካቲት 15/2017(ኢዜአ):- የቴክኒክና ሙያ ተቋማት ችግር ፈቺ ስራዎችን እንዲያከናውኑ እየተሰራ መሆኑን የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገ...
Feb 24, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 4/2017(ኢዜአ)፡- ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ቀንድ የልማት ትስስርና የኢኮኖሚ ውህደት የመሪነት ሚናዋን እየተወጣች እንደምትገኝ የአፍሪካ ቀንድ...
Feb 12, 2025