
አዲስ አበባ፤መጋቢት 8/2017 (ኢዜአ):-በእጃችን ላይ ያለውን ኃይል በመጠቀም የአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና ስምምነት ሁሉንም አፍሪካዊ ወደሚጠቅም ውጤት መቀየር ይገባል ሲሉ ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ ገለጹ።
የተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን 57ኛው አህጉራዊ የፋይናንስ፣ የኢኮኖሚ ልማትና የፕላን ሚኒስትሮች ጉባኤ ዛሬ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል።
ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ በዚህ ወቅት፥ እጃችን ላይ ያለውን ኃይል በመጠቀም የአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና ስምምነትን ሁሉንም አፍሪካዊ ተጠቃሚ ወደሚያደርግ እውነታ መቀየር ይኖርብናል ሲሉ በኤክስ ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ገልጸዋል።
ታሪክ የሚመዝነን በተፈራረምናቸው ስምምነቶች ብዛት ሳይሆን ባመጣናቸው እውነተኛ ለውጦች ነው ብለዋል።
አዲስ አበባ፤ሰኔ 2 /2018 (ኢዜአ)፦የዕቃ ማከማቻ ደረሰኝ ሥርዓት ደንብ የግብርና ኢኮኖሚ ሽግግርን በማሳለጥና የገጠር ልማትን በማጎልበት አርሶ አደሮችን ተጠ...
Jun 10, 2026
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 1/2018 (ኢዜአ)፦ በመዲናዋ የመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥን በማላቅ የተገልጋዮችን እርካታ የሚያሳድጉ ሰው ተኮር ተግባራት ተጠናክረው እንደ...
Jun 9, 2026
ሀዋሳ ፤ ግንቦት 28/2018 (ኢዜአ) ፦በይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ማቀነባበሪያ ፓርክ ከአምራች ኢንዲስትሪዎች ጋር በተፈጠረላቸው የገበያ ትስስር ...
Jun 6, 2026
ነገሌ ቦረና፤ ግንቦት 19/2018(ኢዜአ)፦ የነገሌ ቦረና ገዳ አውሮፕላን ማረፊያ አገልግሎት መጀመር የአካባቢውን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ የበለጠ የሚያ...
May 28, 2026