
አዲስ አበባ፤መጋቢት 8/2017 (ኢዜአ):-በእጃችን ላይ ያለውን ኃይል በመጠቀም የአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና ስምምነት ሁሉንም አፍሪካዊ ወደሚጠቅም ውጤት መቀየር ይገባል ሲሉ ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ ገለጹ።
የተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን 57ኛው አህጉራዊ የፋይናንስ፣ የኢኮኖሚ ልማትና የፕላን ሚኒስትሮች ጉባኤ ዛሬ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል።
ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ በዚህ ወቅት፥ እጃችን ላይ ያለውን ኃይል በመጠቀም የአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና ስምምነትን ሁሉንም አፍሪካዊ ተጠቃሚ ወደሚያደርግ እውነታ መቀየር ይኖርብናል ሲሉ በኤክስ ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ገልጸዋል።
ታሪክ የሚመዝነን በተፈራረምናቸው ስምምነቶች ብዛት ሳይሆን ባመጣናቸው እውነተኛ ለውጦች ነው ብለዋል።
ጅማ፤ ሚያዝያ 16/2018 (ኢዜአ)፡- በጅማ ዞን ባለፉት ዘጠኝ ወራት 52 ሺህ ቶን ቡና ለገበያ መቅረቡን የዞኑ ግብርና ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ቲጃኒ ተማም ተናገሩ...
Apr 24, 2026
ጅግጅጋ፤ ሚያዝያ 13/2018 (ኢዜአ)፦ የኅብረት ሥራ ማኅበራትን በቴክኖሎጂና ሌሎች መስኮች የማጠናከር ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሠ መ...
Apr 22, 2026
አዲስ አበባ፤ሚያዝያ 6/2018(ኢዜአ)፡-ኢትዮጵያ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በስንዴ ልማት ያስመዘገበችው ስኬት ለአፍሪካዊያን በምሳሌነት የሚጠቀስ መሆኑን የአ...
Apr 15, 2026
አዶላ ፤መጋቢት 30/2018 (ኢዜአ)፦በኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን በበልግ አዝመራ ከ260 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በዘር መሸፈኑን የዞኑ ግብርና ጽህፈት ቤት ገለጸ...
Apr 9, 2026