የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ
ግንኙነት
ፈልግ
ኢኮኖሚ እና ኢንቨስትመንት

ባሕር ዳር ከተማ ሰላሟን አስጠብቃ በልማት ላይ የምትገኝ ውብ ከተማ ነች

Apr 3, 2025

IDOPRESS

አዲስ አበባ፣መጋቢት 24/2017 (ኢዜአ)፦ባሕር ዳር ከተማ ሰላሟን አስጠብቃ በልማት ላይ የምትገኝ ውብ ከተማ መሆኗ ተገለ።


የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስን (ዶ/ር) ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች እና አምባሳደሮች በባሕር ዳር ከተማ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል።


በጉብኝታቸውም፤ የኮሪደር ልማቱን ተከትሎ በጣና ሐይቅ ዙሪያ የሚሠሩ የቱሪስት መዳረሻዎችን ተመልክተዋል።


በተጨማሪም የባሕር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም ግንባታ እና የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሕንጻ የእድሳት ሥራዎችን ተመልክተዋል፡፡


ባሕር ዳር ሰላሟን አስጠብቃ በልማት ላይ የምትገኝ ውብ ከተማ መሆኗን በዚሁ ወቅት ጎብኝዎቹ ገልጸዋል፡፡


የሀገር ውስጥ እና የውጭ ጎብኝዎችን ቀልብ የምትስብ፣ ጣና ፎረምን የመሳሰሉ ታላላቅ ሁነቶችንም የምታስተናግድ ከተማ መሆኗንም ተናግረዋል።

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ወቅታዊ፣ ትክክለኛ እና አጠቃላይ የዜና ዘገባዎችን ለማቅረብ የሚሰራ የኢትዮጵያ የዜና ወኪል ነው። ጠቃሚ የሀገር ውስጥ እና አለምአቀፍ ሁነቶችን እንዘግባለን፣ ሀገራዊ ፖሊሲዎችን እና ማህበራዊ ለውጦችን በጥልቀት በመመርመር ለህዝብ፣ ለመንግስት ኤጀንሲዎች፣ ለንግድ ድርጅቶች እና ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ታማኝ የዜና ምንጭ እናቀርባለን። ጋዜጠኞቻችን በአገር ውስጥ እና በውጭ አገር አዳዲስ ዜናዎች እና መረጃዎች በተቻለ ፍጥነት እንዲደርሱ እና ግልጽነትን እና የህዝብ ተሳትፎን ለማስተዋወቅ ነው.

መግለጫ

በጅማ ዞን ባለፉት ዘጠኝ ወራት 52 ሺህ ቶን ቡና ለገበያ ቀርቧል  

ጅማ፤ ሚያዝያ 16/2018 (ኢዜአ)፡- በጅማ ዞን ባለፉት ዘጠኝ ወራት 52 ሺህ ቶን ቡና ለገበያ መቅረቡን የዞኑ ግብርና ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ቲጃኒ ተማም ተናገሩ...

Apr 24, 2026

የኅብረት ሥራ ማኅበራትን በቴክኖሎጂ የማጠናከር ተግባራት እየተከናወነ ነው

ጅግጅጋ፤ ሚያዝያ 13/2018 (ኢዜአ)፦ የኅብረት ሥራ ማኅበራትን በቴክኖሎጂና ሌሎች መስኮች የማጠናከር ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሠ መ...

Apr 22, 2026

ኢትዮጵያ በስንዴ ልማት ያስመዘገበችው ስኬት ለአፍሪካውያን በምሳሌነት የሚጠቀስ ነው

አዲስ አበባ፤ሚያዝያ 6/2018(ኢዜአ)፡-ኢትዮጵያ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በስንዴ ልማት ያስመዘገበችው ስኬት ለአፍሪካዊያን በምሳሌነት የሚጠቀስ መሆኑን የአ...

Apr 15, 2026

በጉጂ ዞን በበልግ አዝመራ ከ260 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በዘር ተሸፍኗል

አዶላ ፤መጋቢት 30/2018 (ኢዜአ)፦በኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን በበልግ አዝመራ ከ260 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በዘር መሸፈኑን የዞኑ ግብርና ጽህፈት ቤት ገለጸ...

Apr 9, 2026