
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 2/2017(ኢዜአ)፦በተርኪዬ የኢትዮጵያ አምባሳደር አደም መሀመድ በኢትዮጵያ ባሉ የኢንቨስትመንት አማራጮች ዙሪያ ከተርኪዬ ኩባንያዎች ጋር ተወያይተዋል።
አምባሳደሩ ከዘጠኝ ኩባንያዎች ጋር ባደረጉት ውይይት በኢትዮጵያ በኤነርጂ፣ በኮንስትራክሽን፣ በጤና፣ ቱሪዝምና፣ አይሲቲ እንዲሁም ግብርና እና ማኑፋክቸሪንግ ዙሪያ ያሉ የኢንቨስትመንት አማራጮችን አስተዋውቀዋል።
ኩባንያዎች በቅርቡ በግንቦት ወር በኢትዮጵያ በሚካሄዱት የኢትዮጵያ ታምርት እና ኢንቨስት ኢትዮጵያ የቢዝነስ ፎረሞች ላይ እንዲሳተፉም አምባሳደሩ ጥሪ ማቅረባቸውን የኤምባሴው መረጃ ያመለክታል።
ጅማ፤ ሚያዝያ 16/2018 (ኢዜአ)፡- በጅማ ዞን ባለፉት ዘጠኝ ወራት 52 ሺህ ቶን ቡና ለገበያ መቅረቡን የዞኑ ግብርና ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ቲጃኒ ተማም ተናገሩ...
Apr 24, 2026
ጅግጅጋ፤ ሚያዝያ 13/2018 (ኢዜአ)፦ የኅብረት ሥራ ማኅበራትን በቴክኖሎጂና ሌሎች መስኮች የማጠናከር ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሠ መ...
Apr 22, 2026
አዲስ አበባ፤ሚያዝያ 6/2018(ኢዜአ)፡-ኢትዮጵያ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በስንዴ ልማት ያስመዘገበችው ስኬት ለአፍሪካዊያን በምሳሌነት የሚጠቀስ መሆኑን የአ...
Apr 15, 2026
አዶላ ፤መጋቢት 30/2018 (ኢዜአ)፦በኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን በበልግ አዝመራ ከ260 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በዘር መሸፈኑን የዞኑ ግብርና ጽህፈት ቤት ገለጸ...
Apr 9, 2026