
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 2/2017(ኢዜአ)፦በተርኪዬ የኢትዮጵያ አምባሳደር አደም መሀመድ በኢትዮጵያ ባሉ የኢንቨስትመንት አማራጮች ዙሪያ ከተርኪዬ ኩባንያዎች ጋር ተወያይተዋል።
አምባሳደሩ ከዘጠኝ ኩባንያዎች ጋር ባደረጉት ውይይት በኢትዮጵያ በኤነርጂ፣ በኮንስትራክሽን፣ በጤና፣ ቱሪዝምና፣ አይሲቲ እንዲሁም ግብርና እና ማኑፋክቸሪንግ ዙሪያ ያሉ የኢንቨስትመንት አማራጮችን አስተዋውቀዋል።
ኩባንያዎች በቅርቡ በግንቦት ወር በኢትዮጵያ በሚካሄዱት የኢትዮጵያ ታምርት እና ኢንቨስት ኢትዮጵያ የቢዝነስ ፎረሞች ላይ እንዲሳተፉም አምባሳደሩ ጥሪ ማቅረባቸውን የኤምባሴው መረጃ ያመለክታል።
ባህር ዳር ፤ ጳጉሜን 4/2018 (ኢዜአ) ፦ በአማራ ክልል ለዘመን መለወጫ በዓል የእርድ እንስሳትና ሌሎች ምርቶችን በበቂ መጠን ለተጠቃሚው ማቅረብ መቻሉን የክ...
Sep 10, 2026
ድሬደዋ፤ ነሐሴ 6/2018 (ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ አምራች ኢንዱስትሪዎችን ውጤታማ እያደረገ መሆኑን የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ሀርቢ ቡህ...
Aug 13, 2026
ሮቤ፣ሐምሌ 22/2018(ኢዜአ)፦በባሌ ዞን በግብርናው ዘርፍ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ሥራዎች በተሞክሮነት የሚወሰዱ መሆናቸውን የብልጽግና ፓርቲ የህዝብና ዓለ...
Jul 30, 2026
ሆሳዕና ፤ ሐምሌ 22/2018 (ኢዜአ)፦ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በተጠናቀቀው በጀት አመት በሰላም፣ በልማትና መልካም አስተዳደር የህዝቡን ተጠቃሚነት ያረጋገጡ...
Jul 30, 2026