
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 2/2017(ኢዜአ)፦በተርኪዬ የኢትዮጵያ አምባሳደር አደም መሀመድ በኢትዮጵያ ባሉ የኢንቨስትመንት አማራጮች ዙሪያ ከተርኪዬ ኩባንያዎች ጋር ተወያይተዋል።
አምባሳደሩ ከዘጠኝ ኩባንያዎች ጋር ባደረጉት ውይይት በኢትዮጵያ በኤነርጂ፣ በኮንስትራክሽን፣ በጤና፣ ቱሪዝምና፣ አይሲቲ እንዲሁም ግብርና እና ማኑፋክቸሪንግ ዙሪያ ያሉ የኢንቨስትመንት አማራጮችን አስተዋውቀዋል።
ኩባንያዎች በቅርቡ በግንቦት ወር በኢትዮጵያ በሚካሄዱት የኢትዮጵያ ታምርት እና ኢንቨስት ኢትዮጵያ የቢዝነስ ፎረሞች ላይ እንዲሳተፉም አምባሳደሩ ጥሪ ማቅረባቸውን የኤምባሴው መረጃ ያመለክታል።
አዲስ አበባ፤ሰኔ 2 /2018 (ኢዜአ)፦የዕቃ ማከማቻ ደረሰኝ ሥርዓት ደንብ የግብርና ኢኮኖሚ ሽግግርን በማሳለጥና የገጠር ልማትን በማጎልበት አርሶ አደሮችን ተጠ...
Jun 10, 2026
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 1/2018 (ኢዜአ)፦ በመዲናዋ የመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥን በማላቅ የተገልጋዮችን እርካታ የሚያሳድጉ ሰው ተኮር ተግባራት ተጠናክረው እንደ...
Jun 9, 2026
ሀዋሳ ፤ ግንቦት 28/2018 (ኢዜአ) ፦በይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ማቀነባበሪያ ፓርክ ከአምራች ኢንዲስትሪዎች ጋር በተፈጠረላቸው የገበያ ትስስር ...
Jun 6, 2026
ነገሌ ቦረና፤ ግንቦት 19/2018(ኢዜአ)፦ የነገሌ ቦረና ገዳ አውሮፕላን ማረፊያ አገልግሎት መጀመር የአካባቢውን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ የበለጠ የሚያ...
May 28, 2026