
ወላይታ ሶዶ፤ግንቦት 18/2017 (ኢዜአ) ፡-ባለፉት የለውጡ ዓመታት የተመዘገቡ የተለያዩ የልማት ስራዎችን ውጤት የሚያሳይ የፎቶግራፍ አውደ ርዕይ ዛሬ በወላይታ ሶዶ ከተማ ተከፈተ።
አውደ ርዕዩን የከፈቱት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ገብረመስቀል ጫላ ናቸው።

አውደ ርዕዩ ባለፉት የለውጥ ዓመታት በኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ዘርፎች የተመዘገቡ ስራዎች ውጤት ተካተውበታል።

በክልሉና በአካባቢው በሰላም ግንባታ ፣በጤናና በትምህርት እንዲሁም በከተማ ልማት፣በአረንጓዴ አሻራ፣በግብርና፣ በኢንዱስትሪ፣ በቱሪዝምና በሌሎች ኢንሼቲቮች የተመዘገቡ ውጤቶችን ጭምር የሚያሳይ እንደሆነም ተመልክቷል።
ባህር ዳር ፤ ጳጉሜን 4/2018 (ኢዜአ) ፦ በአማራ ክልል ለዘመን መለወጫ በዓል የእርድ እንስሳትና ሌሎች ምርቶችን በበቂ መጠን ለተጠቃሚው ማቅረብ መቻሉን የክ...
Sep 10, 2026
ድሬደዋ፤ ነሐሴ 6/2018 (ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ አምራች ኢንዱስትሪዎችን ውጤታማ እያደረገ መሆኑን የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ሀርቢ ቡህ...
Aug 13, 2026
ሮቤ፣ሐምሌ 22/2018(ኢዜአ)፦በባሌ ዞን በግብርናው ዘርፍ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ሥራዎች በተሞክሮነት የሚወሰዱ መሆናቸውን የብልጽግና ፓርቲ የህዝብና ዓለ...
Jul 30, 2026
ሆሳዕና ፤ ሐምሌ 22/2018 (ኢዜአ)፦ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በተጠናቀቀው በጀት አመት በሰላም፣ በልማትና መልካም አስተዳደር የህዝቡን ተጠቃሚነት ያረጋገጡ...
Jul 30, 2026