
ወላይታ ሶዶ፤ግንቦት 18/2017 (ኢዜአ) ፡-ባለፉት የለውጡ ዓመታት የተመዘገቡ የተለያዩ የልማት ስራዎችን ውጤት የሚያሳይ የፎቶግራፍ አውደ ርዕይ ዛሬ በወላይታ ሶዶ ከተማ ተከፈተ።
አውደ ርዕዩን የከፈቱት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ገብረመስቀል ጫላ ናቸው።

አውደ ርዕዩ ባለፉት የለውጥ ዓመታት በኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ዘርፎች የተመዘገቡ ስራዎች ውጤት ተካተውበታል።

በክልሉና በአካባቢው በሰላም ግንባታ ፣በጤናና በትምህርት እንዲሁም በከተማ ልማት፣በአረንጓዴ አሻራ፣በግብርና፣ በኢንዱስትሪ፣ በቱሪዝምና በሌሎች ኢንሼቲቮች የተመዘገቡ ውጤቶችን ጭምር የሚያሳይ እንደሆነም ተመልክቷል።
አዲስ አበባ፤ሰኔ 2 /2018 (ኢዜአ)፦የዕቃ ማከማቻ ደረሰኝ ሥርዓት ደንብ የግብርና ኢኮኖሚ ሽግግርን በማሳለጥና የገጠር ልማትን በማጎልበት አርሶ አደሮችን ተጠ...
Jun 10, 2026
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 1/2018 (ኢዜአ)፦ በመዲናዋ የመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥን በማላቅ የተገልጋዮችን እርካታ የሚያሳድጉ ሰው ተኮር ተግባራት ተጠናክረው እንደ...
Jun 9, 2026
ሀዋሳ ፤ ግንቦት 28/2018 (ኢዜአ) ፦በይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ማቀነባበሪያ ፓርክ ከአምራች ኢንዲስትሪዎች ጋር በተፈጠረላቸው የገበያ ትስስር ...
Jun 6, 2026
ነገሌ ቦረና፤ ግንቦት 19/2018(ኢዜአ)፦ የነገሌ ቦረና ገዳ አውሮፕላን ማረፊያ አገልግሎት መጀመር የአካባቢውን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ የበለጠ የሚያ...
May 28, 2026