
ወላይታ ሶዶ፤ግንቦት 18/2017 (ኢዜአ) ፡-ባለፉት የለውጡ ዓመታት የተመዘገቡ የተለያዩ የልማት ስራዎችን ውጤት የሚያሳይ የፎቶግራፍ አውደ ርዕይ ዛሬ በወላይታ ሶዶ ከተማ ተከፈተ።
አውደ ርዕዩን የከፈቱት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ገብረመስቀል ጫላ ናቸው።

አውደ ርዕዩ ባለፉት የለውጥ ዓመታት በኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ዘርፎች የተመዘገቡ ስራዎች ውጤት ተካተውበታል።

በክልሉና በአካባቢው በሰላም ግንባታ ፣በጤናና በትምህርት እንዲሁም በከተማ ልማት፣በአረንጓዴ አሻራ፣በግብርና፣ በኢንዱስትሪ፣ በቱሪዝምና በሌሎች ኢንሼቲቮች የተመዘገቡ ውጤቶችን ጭምር የሚያሳይ እንደሆነም ተመልክቷል።
ጅማ፤ ሚያዝያ 16/2018 (ኢዜአ)፡- በጅማ ዞን ባለፉት ዘጠኝ ወራት 52 ሺህ ቶን ቡና ለገበያ መቅረቡን የዞኑ ግብርና ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ቲጃኒ ተማም ተናገሩ...
Apr 24, 2026
ጅግጅጋ፤ ሚያዝያ 13/2018 (ኢዜአ)፦ የኅብረት ሥራ ማኅበራትን በቴክኖሎጂና ሌሎች መስኮች የማጠናከር ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሠ መ...
Apr 22, 2026
አዲስ አበባ፤ሚያዝያ 6/2018(ኢዜአ)፡-ኢትዮጵያ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በስንዴ ልማት ያስመዘገበችው ስኬት ለአፍሪካዊያን በምሳሌነት የሚጠቀስ መሆኑን የአ...
Apr 15, 2026
አዶላ ፤መጋቢት 30/2018 (ኢዜአ)፦በኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን በበልግ አዝመራ ከ260 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በዘር መሸፈኑን የዞኑ ግብርና ጽህፈት ቤት ገለጸ...
Apr 9, 2026