
አዲስ አበባ፤ ጥር 28/2017(ኢዜአ)፡- የመስኖ እና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አብርሃም በላይ(ዶ/ር) በእስራኤል የኢነርጂ እና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ኤሊ ኮኸን ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል።

ሚኒስትሩ አብርሃም በላይ(ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት በእስራኤል የኢነርጂ እና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ኤሊ ኮኸን ከሚመራው ልዑክ ጋር በዘርፉ ስትራቴጂክ ጠቀሜታ ባላቸው ጉዳዮች ላይ ውጤታማ ውይይት አድርገናል ብለዋል።
የሚኒስትሩ ጉብኝት የሁለቱን ሀገራት ታሪካዊ ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር ወሳኝ እርምጃ መሆኑንም ገልጸዋል።
በሙሴ መለሰ ኢትዮጵያ በአፍሪካ የአቪዬሽን ታሪክ ታይቶ የማይታወቅና በአህጉሪቱ ትልቁ የሆነውን የ12 ነጥብ 5 ቢሊዮን ዶላር ግዙፍ የኤርፖርት ግንባታ ፕሮጀክት...
Apr 24, 2026
ሆሳዕና ፤ ሚያዝያ 2/2018 (ኢዜአ)፦በሆሳእና፣ ወላይታ ሶዶና ቦንጋ ከተሞች በትንሳዔ በዓል ገበያ በቂ የምርትና የእርድ እንስሳት አቅርቦት መኖሩ ተመለከተ። ...
Apr 12, 2026
አዲስ አበባ፤መጋቢት 30/2018 (ኢዜአ)፦የጉምሩክ ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ የኢትዮጵያን ዓለም አቀፍ የጉምሩክ አገልግሎት በሚያቀላጥፍ መልኩ እየተዘጋጀ መሆኑን በሕ...
Apr 9, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 22/2018 (ኢዜአ)፦ የአፋር ሰመራ ሁለተኛ ደረጃ የቁም እንስሳት ግብይት ማዕከል ወደ ሥራ መግባቱ በክልሉ የሚገኘውን ሰፊ የእንስሳት ሀ...
Apr 1, 2026