
አዲስ አበባ፤ ጥር 28/2017(ኢዜአ)፡- የመስኖ እና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አብርሃም በላይ(ዶ/ር) በእስራኤል የኢነርጂ እና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ኤሊ ኮኸን ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል።

ሚኒስትሩ አብርሃም በላይ(ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት በእስራኤል የኢነርጂ እና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ኤሊ ኮኸን ከሚመራው ልዑክ ጋር በዘርፉ ስትራቴጂክ ጠቀሜታ ባላቸው ጉዳዮች ላይ ውጤታማ ውይይት አድርገናል ብለዋል።
የሚኒስትሩ ጉብኝት የሁለቱን ሀገራት ታሪካዊ ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር ወሳኝ እርምጃ መሆኑንም ገልጸዋል።
አዲስ አበባ፤ነሐሴ 28/2018 (ኢዜአ)፦በአፍሪካ ቀንድ ቀጣናዊ ውህደትን ማፋጠን ለአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ ንግድ ቀጣና ትግበራ እና ለተቀመጡት ግቦች መሳካት ጉል...
Sep 4, 2026
አዳማ፤ ነሐሴ 10/2018 (ኢዜአ)፡- ብልሹ አሰራሮችን በመከላከል የመንግስትና የህዝብ ሀብትን ከብክነት ማዳን መቻሉን የአዲስ አበባና የድሬዳዋ አስተዳደር ሥነ...
Aug 17, 2026
አዳማ፤ ነሐሴ 4/2018 (ኢዜአ)፡-በአዳማ ከተማ ከልማት ሥራዎች ጎን ለጎን ከ25 ሺህ ሄክታር በላይ የሚሆን መሬት ታርሶ በዘር መሸፈኑን የከተማዋ ግብርና ጽሕ...
Aug 11, 2026
አዲስ አበባ ፤ ሐምሌ 30/2018 (ኢዜአ) ፦በባሕር ዳር ከተማ የተከናወኑ አበረታች የልማት እንቅስቃሴዎች የብልፅግና አቅጣጫዎችን በግልጽ ያመላከቱ መሆናቸውን ...
Aug 7, 2026