
አዲስ አበባ፤ ጥር 28/2017(ኢዜአ)፡- የመስኖ እና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አብርሃም በላይ(ዶ/ር) በእስራኤል የኢነርጂ እና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ኤሊ ኮኸን ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል።

ሚኒስትሩ አብርሃም በላይ(ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት በእስራኤል የኢነርጂ እና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ኤሊ ኮኸን ከሚመራው ልዑክ ጋር በዘርፉ ስትራቴጂክ ጠቀሜታ ባላቸው ጉዳዮች ላይ ውጤታማ ውይይት አድርገናል ብለዋል።
የሚኒስትሩ ጉብኝት የሁለቱን ሀገራት ታሪካዊ ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር ወሳኝ እርምጃ መሆኑንም ገልጸዋል።
እምድብር፤ ሐምሌ 18/2018(ኢዜአ):- የቡና ጥራትና ምርታማነትን ለማሳደግ የተጀመሩ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን አስታ...
Jul 27, 2026
ዲላ፤ ሐምሌ 13/2018 (ኢዜአ)፦ በጌዴኦ ዞን በ2018/19 የመኸር አዝመራ ወቅት ከ44 ሺህ 700 ሄክታር በላይ መሬት ለማልማት ታቅዶ ወደ ትግበራ መገባቱን...
Jul 21, 2026
ኢትዮጵያ በታሪክ አጋጣሚዎች በአፍሪካ የነጻነት ትግል ግንባር ቀደም በመሆን፣ የቅኝ ግዛት ቀንበርን በመስበር ለቀሪው አህጉር የተስፋ ብርሃን የፈነጠቀች ሀገር ና...
Jun 27, 2026
ሮቤ፣ሰኔ 18/2018(ኢዜአ)፦በኦሮሚያ ክልል የአርሶና አርብቶ አደሩን የድርቅ ተጋላጭነት ለመቀነስ የተከናወኑ የመስኖ ልማት ሥራዎች ዜጎችን ከተረጂነት በማውጣ...
Jun 26, 2026