
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017 (ኢዜአ)፦ የስፔስ ሳይንስና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት ከኢትዮጵያ ኮሙኒኬሽን ባለስልጣን ጋር በመሬት ምልከታ እና በኮሙኒኬሽን ሳተላይቶች በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ስምምነት ዛሬ ተፈራርሟል።
ስምምነቱን የተፈራረሙት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አብዲሳ ይልማ እና የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ባልቻ ሬባ (ኢ/ር) ናቸው።
ስምምነቱን በሁለቱም ተቋማት መካከል በተለይም በመሬት ምልከታ እና በኮሙኒኬሽን ሳተላይቶች ዙሪያ የተጀመሩ ስራዎችን ለማጠናከር እንደሚያግዝ ተገልጿል።
የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር እና ልዑካቸው በስፔስ ሳይንስና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት የሚገኙ ማዕከላትን መጎብቱን ከኢንስቲትዩቱ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
እምድብር፤ ሐምሌ 18/2018(ኢዜአ):- የቡና ጥራትና ምርታማነትን ለማሳደግ የተጀመሩ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን አስታ...
Jul 27, 2026
ዲላ፤ ሐምሌ 13/2018 (ኢዜአ)፦ በጌዴኦ ዞን በ2018/19 የመኸር አዝመራ ወቅት ከ44 ሺህ 700 ሄክታር በላይ መሬት ለማልማት ታቅዶ ወደ ትግበራ መገባቱን...
Jul 21, 2026
ኢትዮጵያ በታሪክ አጋጣሚዎች በአፍሪካ የነጻነት ትግል ግንባር ቀደም በመሆን፣ የቅኝ ግዛት ቀንበርን በመስበር ለቀሪው አህጉር የተስፋ ብርሃን የፈነጠቀች ሀገር ና...
Jun 27, 2026
ሮቤ፣ሰኔ 18/2018(ኢዜአ)፦በኦሮሚያ ክልል የአርሶና አርብቶ አደሩን የድርቅ ተጋላጭነት ለመቀነስ የተከናወኑ የመስኖ ልማት ሥራዎች ዜጎችን ከተረጂነት በማውጣ...
Jun 26, 2026