
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017 (ኢዜአ)፦ የስፔስ ሳይንስና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት ከኢትዮጵያ ኮሙኒኬሽን ባለስልጣን ጋር በመሬት ምልከታ እና በኮሙኒኬሽን ሳተላይቶች በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ስምምነት ዛሬ ተፈራርሟል።
ስምምነቱን የተፈራረሙት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አብዲሳ ይልማ እና የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ባልቻ ሬባ (ኢ/ር) ናቸው።
ስምምነቱን በሁለቱም ተቋማት መካከል በተለይም በመሬት ምልከታ እና በኮሙኒኬሽን ሳተላይቶች ዙሪያ የተጀመሩ ስራዎችን ለማጠናከር እንደሚያግዝ ተገልጿል።
የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር እና ልዑካቸው በስፔስ ሳይንስና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት የሚገኙ ማዕከላትን መጎብቱን ከኢንስቲትዩቱ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
በሙሴ መለሰ ኢትዮጵያ በአፍሪካ የአቪዬሽን ታሪክ ታይቶ የማይታወቅና በአህጉሪቱ ትልቁ የሆነውን የ12 ነጥብ 5 ቢሊዮን ዶላር ግዙፍ የኤርፖርት ግንባታ ፕሮጀክት...
Apr 24, 2026
ሆሳዕና ፤ ሚያዝያ 2/2018 (ኢዜአ)፦በሆሳእና፣ ወላይታ ሶዶና ቦንጋ ከተሞች በትንሳዔ በዓል ገበያ በቂ የምርትና የእርድ እንስሳት አቅርቦት መኖሩ ተመለከተ። ...
Apr 12, 2026
አዲስ አበባ፤መጋቢት 30/2018 (ኢዜአ)፦የጉምሩክ ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ የኢትዮጵያን ዓለም አቀፍ የጉምሩክ አገልግሎት በሚያቀላጥፍ መልኩ እየተዘጋጀ መሆኑን በሕ...
Apr 9, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 22/2018 (ኢዜአ)፦ የአፋር ሰመራ ሁለተኛ ደረጃ የቁም እንስሳት ግብይት ማዕከል ወደ ሥራ መግባቱ በክልሉ የሚገኘውን ሰፊ የእንስሳት ሀ...
Apr 1, 2026