
አዲስ አበባ፤ ጥር 30/2017(ኢዜአ)፡- የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ያዘጋጀው ሀገር አቀፍ የመንገድ ሴክተር ጉባኤ በጎንደር ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል።
በጉባዔው ላይ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ፣ የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን(ዶ/ር)፣ የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው ዳኘውን ጨምሮ የክልሉ አመራሮች እና ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።

በጉባዔው በሀገር አቀፍ ደረጃ ያለፉት ስድስት ወራት የመንገድ መሠረተ ልማት ግንባታ አፈጻጸም እየተገመገመ እንደሚገኝ ከአማራ ኮሙኒኬሽን ቢሮ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
እምድብር፤ ሐምሌ 18/2018(ኢዜአ):- የቡና ጥራትና ምርታማነትን ለማሳደግ የተጀመሩ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን አስታ...
Jul 27, 2026
ዲላ፤ ሐምሌ 13/2018 (ኢዜአ)፦ በጌዴኦ ዞን በ2018/19 የመኸር አዝመራ ወቅት ከ44 ሺህ 700 ሄክታር በላይ መሬት ለማልማት ታቅዶ ወደ ትግበራ መገባቱን...
Jul 21, 2026
ኢትዮጵያ በታሪክ አጋጣሚዎች በአፍሪካ የነጻነት ትግል ግንባር ቀደም በመሆን፣ የቅኝ ግዛት ቀንበርን በመስበር ለቀሪው አህጉር የተስፋ ብርሃን የፈነጠቀች ሀገር ና...
Jun 27, 2026
ሮቤ፣ሰኔ 18/2018(ኢዜአ)፦በኦሮሚያ ክልል የአርሶና አርብቶ አደሩን የድርቅ ተጋላጭነት ለመቀነስ የተከናወኑ የመስኖ ልማት ሥራዎች ዜጎችን ከተረጂነት በማውጣ...
Jun 26, 2026