
አዲስ አበባ፤ ጥር 30/2017(ኢዜአ)፡- የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ያዘጋጀው ሀገር አቀፍ የመንገድ ሴክተር ጉባኤ በጎንደር ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል።
በጉባዔው ላይ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ፣ የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን(ዶ/ር)፣ የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው ዳኘውን ጨምሮ የክልሉ አመራሮች እና ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።

በጉባዔው በሀገር አቀፍ ደረጃ ያለፉት ስድስት ወራት የመንገድ መሠረተ ልማት ግንባታ አፈጻጸም እየተገመገመ እንደሚገኝ ከአማራ ኮሙኒኬሽን ቢሮ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
አዲስ አበባ፤ነሐሴ 28/2018 (ኢዜአ)፦በአፍሪካ ቀንድ ቀጣናዊ ውህደትን ማፋጠን ለአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ ንግድ ቀጣና ትግበራ እና ለተቀመጡት ግቦች መሳካት ጉል...
Sep 4, 2026
አዳማ፤ ነሐሴ 10/2018 (ኢዜአ)፡- ብልሹ አሰራሮችን በመከላከል የመንግስትና የህዝብ ሀብትን ከብክነት ማዳን መቻሉን የአዲስ አበባና የድሬዳዋ አስተዳደር ሥነ...
Aug 17, 2026
አዳማ፤ ነሐሴ 4/2018 (ኢዜአ)፡-በአዳማ ከተማ ከልማት ሥራዎች ጎን ለጎን ከ25 ሺህ ሄክታር በላይ የሚሆን መሬት ታርሶ በዘር መሸፈኑን የከተማዋ ግብርና ጽሕ...
Aug 11, 2026
አዲስ አበባ ፤ ሐምሌ 30/2018 (ኢዜአ) ፦በባሕር ዳር ከተማ የተከናወኑ አበረታች የልማት እንቅስቃሴዎች የብልፅግና አቅጣጫዎችን በግልጽ ያመላከቱ መሆናቸውን ...
Aug 7, 2026