አዲስ አበባ፤ ጥር 30/2017(ኢዜአ)፡- የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ያዘጋጀው ሀገር አቀፍ የመንገድ ሴክተር ጉባኤ በጎንደር ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል።
በጉባዔው ላይ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ፣ የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን(ዶ/ር)፣ የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው ዳኘውን ጨምሮ የክልሉ አመራሮች እና ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።
በጉባዔው በሀገር አቀፍ ደረጃ ያለፉት ስድስት ወራት የመንገድ መሠረተ ልማት ግንባታ አፈጻጸም እየተገመገመ እንደሚገኝ ከአማራ ኮሙኒኬሽን ቢሮ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ ተቋማት ከሚሰጡት አገልግሎት በተጨማሪ ተቋማቸውን ለተገልጋዮች ምቹ ሊያደርጉ እንደሚገባ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድ...
Feb 28, 2025
ወልቂጤ፤ የካቲት 20/2017 (ኢዜአ):-በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህብረተሰቡን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የመንገድ መሰረተ ልማት ስራዎች ...
Feb 28, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017 (ኢዜአ)፦ የስፔስ ሳይንስና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት ከኢትዮጵያ ኮሙኒኬሽን ባለስልጣን ጋር በመሬት ምልከታ እና በኮሙኒኬሽን ሳ...
Feb 28, 2025
ጋምቤላ ፤የካቲት 17/2017 (ኢዜአ)፡- በጋምቤላ ክልል ባለፉት ዓመታት ተጀምረው ያልተጠናቀቁ ነባር ፕሮጀክቶችን አጠናቆ ወደ ስራ ለማስገባት የሚያስችሉ እርም...
Feb 24, 2025