
አዲስ አበባ፤ ጥር 30/2017(ኢዜአ)፡- የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ያዘጋጀው ሀገር አቀፍ የመንገድ ሴክተር ጉባኤ በጎንደር ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል።
በጉባዔው ላይ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ፣ የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን(ዶ/ር)፣ የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው ዳኘውን ጨምሮ የክልሉ አመራሮች እና ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።

በጉባዔው በሀገር አቀፍ ደረጃ ያለፉት ስድስት ወራት የመንገድ መሠረተ ልማት ግንባታ አፈጻጸም እየተገመገመ እንደሚገኝ ከአማራ ኮሙኒኬሽን ቢሮ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
በሙሴ መለሰ ኢትዮጵያ በአፍሪካ የአቪዬሽን ታሪክ ታይቶ የማይታወቅና በአህጉሪቱ ትልቁ የሆነውን የ12 ነጥብ 5 ቢሊዮን ዶላር ግዙፍ የኤርፖርት ግንባታ ፕሮጀክት...
Apr 24, 2026
ሆሳዕና ፤ ሚያዝያ 2/2018 (ኢዜአ)፦በሆሳእና፣ ወላይታ ሶዶና ቦንጋ ከተሞች በትንሳዔ በዓል ገበያ በቂ የምርትና የእርድ እንስሳት አቅርቦት መኖሩ ተመለከተ። ...
Apr 12, 2026
አዲስ አበባ፤መጋቢት 30/2018 (ኢዜአ)፦የጉምሩክ ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ የኢትዮጵያን ዓለም አቀፍ የጉምሩክ አገልግሎት በሚያቀላጥፍ መልኩ እየተዘጋጀ መሆኑን በሕ...
Apr 9, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 22/2018 (ኢዜአ)፦ የአፋር ሰመራ ሁለተኛ ደረጃ የቁም እንስሳት ግብይት ማዕከል ወደ ሥራ መግባቱ በክልሉ የሚገኘውን ሰፊ የእንስሳት ሀ...
Apr 1, 2026