
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 3/2017 (ኢዜአ)፦የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ በመከላከያ መሀንዲስ ዋና መምሪያ የፉይናንስ ድጋፍና ቁጥጥር በምስራቅ ዕዝ መሀንዲስ መምሪያ የተገነባው ዘመናዊ የክፍለ ጦር የመኖሪያ ካምፕ ዛሬ በይፋ መርቀዋል።
በዕለቱም ሶስት ቢሊየን ብር በሆነ ወጪ በድሬዳዋ የተገነባው የሰራዊቱ ዘመናዊ የመኖሪያ አፓርትመንት፤የምስራቅ ዕዝ ደረጃ ሶስት ሆስፒታል እና ከፍተኛ የፌዴራልና የከተማው የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት ይመረቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ ከአገር መከላከያ ሰራዊት የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
አዲስ አበባ፤ነሐሴ 28/2018 (ኢዜአ)፦በአፍሪካ ቀንድ ቀጣናዊ ውህደትን ማፋጠን ለአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ ንግድ ቀጣና ትግበራ እና ለተቀመጡት ግቦች መሳካት ጉል...
Sep 4, 2026
አዳማ፤ ነሐሴ 10/2018 (ኢዜአ)፡- ብልሹ አሰራሮችን በመከላከል የመንግስትና የህዝብ ሀብትን ከብክነት ማዳን መቻሉን የአዲስ አበባና የድሬዳዋ አስተዳደር ሥነ...
Aug 17, 2026
አዳማ፤ ነሐሴ 4/2018 (ኢዜአ)፡-በአዳማ ከተማ ከልማት ሥራዎች ጎን ለጎን ከ25 ሺህ ሄክታር በላይ የሚሆን መሬት ታርሶ በዘር መሸፈኑን የከተማዋ ግብርና ጽሕ...
Aug 11, 2026
አዲስ አበባ ፤ ሐምሌ 30/2018 (ኢዜአ) ፦በባሕር ዳር ከተማ የተከናወኑ አበረታች የልማት እንቅስቃሴዎች የብልፅግና አቅጣጫዎችን በግልጽ ያመላከቱ መሆናቸውን ...
Aug 7, 2026