
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 3/2017 (ኢዜአ)፦የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ በመከላከያ መሀንዲስ ዋና መምሪያ የፉይናንስ ድጋፍና ቁጥጥር በምስራቅ ዕዝ መሀንዲስ መምሪያ የተገነባው ዘመናዊ የክፍለ ጦር የመኖሪያ ካምፕ ዛሬ በይፋ መርቀዋል።
በዕለቱም ሶስት ቢሊየን ብር በሆነ ወጪ በድሬዳዋ የተገነባው የሰራዊቱ ዘመናዊ የመኖሪያ አፓርትመንት፤የምስራቅ ዕዝ ደረጃ ሶስት ሆስፒታል እና ከፍተኛ የፌዴራልና የከተማው የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት ይመረቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ ከአገር መከላከያ ሰራዊት የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
አዲስ አበባ፤ ግንቦት 11/2018 (ኢዜአ)፦ የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ መገንባት መንግሥት የኢንዱስትሪው ዘርፍ ለሀገር ያለውን አበርክቶ ለማሳደግ በፖሊሲና ...
May 20, 2026
ድሬዳዋ፤ ሚያዝያ 28/2018 (ኢዜአ)፦ የዜጎችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ውጤታማ ተግባራት ተጠናክረው መቀጠላቸውን በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ...
May 7, 2026
ደብረ ማርቆስ ፤ ሚያዝያ 28/2018 (ኢዜአ)፦ የደብረ ማርቆስ ከተማን ባህል፣ ታሪክ ፣ ቅርስና ማህበራዊ እሴት በመጠበቅና በማልማት ለቱሪስት መስህብነት ለማዋ...
May 7, 2026
በሙሴ መለሰ ኢትዮጵያ በአፍሪካ የአቪዬሽን ታሪክ ታይቶ የማይታወቅና በአህጉሪቱ ትልቁ የሆነውን የ12 ነጥብ 5 ቢሊዮን ዶላር ግዙፍ የኤርፖርት ግንባታ ፕሮጀክት...
Apr 24, 2026