የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ
ግንኙነት
ፈልግ
የባቡር ሐዲድ

በክልሉ ባለፉት የለውጥ ዓመታት የተከናወኑ የልማት ስራዎች ብልጽግናን ለማረጋገጥ መሰረት የጣሉ ናቸው

Apr 7, 2025

IDOPRESS

መጋቢት 27/2017(ኢዜአ)፦ በኦሮሚያ ክልል ባለፉት የለውጥ ዓመታት የተከናወኑ የልማት ስራዎች ብልጽግናን ለማረጋገጥ መሰረት የጣሉ መሆናቸውን የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ሀይሉ አዱኛ ገለጹ።

በኦሮሞ ባህል ማዕከል ላለፉት ሶስት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የክልሉ መንግስትን የለውጥ ዓመታት ጉዞ የሚያሳይ አውደ ርዕይ ዛሬ ተጠናቋል።


በአውደ ርዕይው መዝጊያ መርሃ ግብር ላይ የተገኙት የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ሀይሉ አዱኛ፤ በክልሉ ባለፉት የለውጥ ዓመታት የተከናወኑ የልማት ስራዎች የህዝቡን ተጠቃሚነት ያሳደጉ ናቸው ብለዋል።

በለውጡ ዓመታት የተከናወኑ የልማት ስራዎች ዘላቂ የኢኮኖሚ እድገትን እውን ለማድረግና ሁለንተናዊ ብልፅግናን ለማረጋገጥ የሚያግዙ መሆናቸውንም ገልጸዋል።

በአጠቃላይ በክልሉ በለውጡ ዓመታት የተከናወኑ የልማት ስራዎች የብልጽግና ጉዞን ለማረጋገጥ መሰረት የጣሉ ናቸው ብለዋል።

ለሶስት ቀናት ሲካሄድ የቆየው አውደ ርዕይም በክልሉ የተመዘገቡ የልማት ድሎች የታዩበት እና ክልሉ ያለውን እምቅ አቅም ማስተዋወቅ የተቻለበት መሆኑንም አብራርተዋል።

አውደ ርዕዩ በክልሉ ሴክተር መስሪያ ቤቶች መካከል መረጃ የመያዝ፣ የማከማቸት፣ የመጠበቅ እንዲሁም የማሳየት ልምድ ልውውጥ የተደረገበት መሆኑንም ጠቁመዋል።

ይህም የዲጂታል ጉዞን እውን ለማድረግ ትልቅ ጠቀሜታ እንዳለው ገልጸው ተጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል ብለዋል።

በአውደ ርዕዩ ላይ የተሳተፉትን እና ለስኬታማነቱ አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት ምስጋና አቅርበዋል።

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ወቅታዊ፣ ትክክለኛ እና አጠቃላይ የዜና ዘገባዎችን ለማቅረብ የሚሰራ የኢትዮጵያ የዜና ወኪል ነው። ጠቃሚ የሀገር ውስጥ እና አለምአቀፍ ሁነቶችን እንዘግባለን፣ ሀገራዊ ፖሊሲዎችን እና ማህበራዊ ለውጦችን በጥልቀት በመመርመር ለህዝብ፣ ለመንግስት ኤጀንሲዎች፣ ለንግድ ድርጅቶች እና ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ታማኝ የዜና ምንጭ እናቀርባለን። ጋዜጠኞቻችን በአገር ውስጥ እና በውጭ አገር አዳዲስ ዜናዎች እና መረጃዎች በተቻለ ፍጥነት እንዲደርሱ እና ግልጽነትን እና የህዝብ ተሳትፎን ለማስተዋወቅ ነው.

መግለጫ

የቡና ጥራትና ምርታማነትን ለማሻሻል የተጀመሩ ተግባራት ተጠናክረው ይቀጥላሉ

እምድብር፤ ሐምሌ 18/2018(ኢዜአ):- የቡና ጥራትና ምርታማነትን ለማሳደግ የተጀመሩ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን አስታ...

Jul 27, 2026

በጌዴኦ ዞን ከ44 ሺህ 700 ሄክታር በላይ መሬት ለማልማት ወደ ተግባር ተገብቷል

ዲላ፤ ሐምሌ 13/2018 (ኢዜአ)፦ በጌዴኦ ዞን በ2018/19 የመኸር አዝመራ ወቅት ከ44 ሺህ 700 ሄክታር በላይ መሬት ለማልማት ታቅዶ ወደ ትግበራ መገባቱን...

Jul 21, 2026

ከአፍሪካ ትልሞች ጋር የተሳሰረው የኢትዮጵያ ሜጋ ፕሮጀክቶች ስኬት

ኢትዮጵያ በታሪክ አጋጣሚዎች በአፍሪካ የነጻነት ትግል ግንባር ቀደም በመሆን፣ የቅኝ ግዛት ቀንበርን በመስበር ለቀሪው አህጉር የተስፋ ብርሃን የፈነጠቀች ሀገር ና...

Jun 27, 2026

በኦሮሚያ ክልል የተከናወኑ የመስኖ ልማት ሥራዎች ዜጎችን ከተረጂነት አውጥተዋል

ሮቤ፣ሰኔ 18/2018(ኢዜአ)፦በኦሮሚያ ክልል የአርሶና አርብቶ አደሩን የድርቅ ተጋላጭነት ለመቀነስ የተከናወኑ የመስኖ ልማት ሥራዎች ዜጎችን ከተረጂነት በማውጣ...

Jun 26, 2026