
አዲስ አበባ፤ ሚያዚያ 6/2017(ኢዜአ):- የጅግጅጋ ኮሪደር ልማት ፕሮጀክት በአፋጣኝ እንዲጠናቀቅ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ ማሳሰቢያ ሰጡ።
ርዕሰ መስተዳድሩ የጅግጅጋ ከተማ ኮሪደር ልማት ፕሮጀክት አስመልክቶ ከተቋራጮች፣ ከክልሉ ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ሥራ ኃላፊዎችና አጋር አካላት ጋር በጽህፈት ቤታቸው ተወያይተዋል።

በተጨማሪም የፕሮጀክቱ ተቋራጮች እና አማካሪ ኩባንያዎች ለርዕሰ መስተዳደሩ ማብራሪያና ሪፖርት አቅርበዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ ኩባንያዎቹ ፕሮጀክቱን በአንድ ወር ጊዜ ገደብ ውስጥ እንዲያጠናቅቁ አቅጣጫና መመሪያ መስጠታቸውን የክልሉ ኮሚኒኬሽን ቢሮ መረጃ ያመለክታል።
አዲስ አበባ፤ ግንቦት 11/2018 (ኢዜአ)፦ የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ መገንባት መንግሥት የኢንዱስትሪው ዘርፍ ለሀገር ያለውን አበርክቶ ለማሳደግ በፖሊሲና ...
May 20, 2026
ድሬዳዋ፤ ሚያዝያ 28/2018 (ኢዜአ)፦ የዜጎችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ውጤታማ ተግባራት ተጠናክረው መቀጠላቸውን በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ...
May 7, 2026
ደብረ ማርቆስ ፤ ሚያዝያ 28/2018 (ኢዜአ)፦ የደብረ ማርቆስ ከተማን ባህል፣ ታሪክ ፣ ቅርስና ማህበራዊ እሴት በመጠበቅና በማልማት ለቱሪስት መስህብነት ለማዋ...
May 7, 2026
በሙሴ መለሰ ኢትዮጵያ በአፍሪካ የአቪዬሽን ታሪክ ታይቶ የማይታወቅና በአህጉሪቱ ትልቁ የሆነውን የ12 ነጥብ 5 ቢሊዮን ዶላር ግዙፍ የኤርፖርት ግንባታ ፕሮጀክት...
Apr 24, 2026