
አዲስ አበባ፤ ሚያዚያ 6/2017(ኢዜአ):- የጅግጅጋ ኮሪደር ልማት ፕሮጀክት በአፋጣኝ እንዲጠናቀቅ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ ማሳሰቢያ ሰጡ።
ርዕሰ መስተዳድሩ የጅግጅጋ ከተማ ኮሪደር ልማት ፕሮጀክት አስመልክቶ ከተቋራጮች፣ ከክልሉ ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ሥራ ኃላፊዎችና አጋር አካላት ጋር በጽህፈት ቤታቸው ተወያይተዋል።

በተጨማሪም የፕሮጀክቱ ተቋራጮች እና አማካሪ ኩባንያዎች ለርዕሰ መስተዳደሩ ማብራሪያና ሪፖርት አቅርበዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ ኩባንያዎቹ ፕሮጀክቱን በአንድ ወር ጊዜ ገደብ ውስጥ እንዲያጠናቅቁ አቅጣጫና መመሪያ መስጠታቸውን የክልሉ ኮሚኒኬሽን ቢሮ መረጃ ያመለክታል።
አዲስ አበባ፤ነሐሴ 28/2018 (ኢዜአ)፦በአፍሪካ ቀንድ ቀጣናዊ ውህደትን ማፋጠን ለአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ ንግድ ቀጣና ትግበራ እና ለተቀመጡት ግቦች መሳካት ጉል...
Sep 4, 2026
አዳማ፤ ነሐሴ 10/2018 (ኢዜአ)፡- ብልሹ አሰራሮችን በመከላከል የመንግስትና የህዝብ ሀብትን ከብክነት ማዳን መቻሉን የአዲስ አበባና የድሬዳዋ አስተዳደር ሥነ...
Aug 17, 2026
አዳማ፤ ነሐሴ 4/2018 (ኢዜአ)፡-በአዳማ ከተማ ከልማት ሥራዎች ጎን ለጎን ከ25 ሺህ ሄክታር በላይ የሚሆን መሬት ታርሶ በዘር መሸፈኑን የከተማዋ ግብርና ጽሕ...
Aug 11, 2026
አዲስ አበባ ፤ ሐምሌ 30/2018 (ኢዜአ) ፦በባሕር ዳር ከተማ የተከናወኑ አበረታች የልማት እንቅስቃሴዎች የብልፅግና አቅጣጫዎችን በግልጽ ያመላከቱ መሆናቸውን ...
Aug 7, 2026