አዲስ አበባ፤ሚያዝያ 9/2017 (ኢዜአ)፡-ኢትዮጵያ እና ኬንያ የንግድ ግንኙነታቸውን ማሳለጥ የሚያስችላቸውን የንግድ ስምምነት ተፈራርመዋል።
የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ከትናንት ጀምሮ ሲካሄድ የነበረው የኢትዮ-ኬንያ የድንበር ላይ ንግድ ድርድር መጠናቀቁን በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ገልጸዋል።
የድርድሩን መቋጨት ተከትሎ የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ከኬንያ ንግድ፣ ኢንቨስትመንት እና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር ጋር ዛሬ የትግበራ ስምምነት መፈራረማቸውን ጠቁመዋል።
ስምምነቱ የሁለቱን ሀገራት የንግድ ግንኙነት በሚያሳልጥ አግባብ መፈረሙን ጠቅሰው፥ ይህም በድንበር አካባቢ የሚገኙ ህዝቦች መሰረታዊ ፍጆታቸውን ከተሳለጠ አቅርቦት ጋር እንዲያገኙ የሚያስችላቸው ነው ብለዋል።
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ ተቋማት ከሚሰጡት አገልግሎት በተጨማሪ ተቋማቸውን ለተገልጋዮች ምቹ ሊያደርጉ እንደሚገባ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድ...
Feb 28, 2025
ወልቂጤ፤ የካቲት 20/2017 (ኢዜአ):-በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህብረተሰቡን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የመንገድ መሰረተ ልማት ስራዎች ...
Feb 28, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017 (ኢዜአ)፦ የስፔስ ሳይንስና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት ከኢትዮጵያ ኮሙኒኬሽን ባለስልጣን ጋር በመሬት ምልከታ እና በኮሙኒኬሽን ሳ...
Feb 28, 2025
ጋምቤላ ፤የካቲት 17/2017 (ኢዜአ)፡- በጋምቤላ ክልል ባለፉት ዓመታት ተጀምረው ያልተጠናቀቁ ነባር ፕሮጀክቶችን አጠናቆ ወደ ስራ ለማስገባት የሚያስችሉ እርም...
Feb 24, 2025