
አዲስ አበባ፤ሚያዝያ 9/2017 (ኢዜአ)፡-ኢትዮጵያ እና ኬንያ የንግድ ግንኙነታቸውን ማሳለጥ የሚያስችላቸውን የንግድ ስምምነት ተፈራርመዋል።
የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ከትናንት ጀምሮ ሲካሄድ የነበረው የኢትዮ-ኬንያ የድንበር ላይ ንግድ ድርድር መጠናቀቁን በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ገልጸዋል።
የድርድሩን መቋጨት ተከትሎ የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ከኬንያ ንግድ፣ ኢንቨስትመንት እና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር ጋር ዛሬ የትግበራ ስምምነት መፈራረማቸውን ጠቁመዋል።
ስምምነቱ የሁለቱን ሀገራት የንግድ ግንኙነት በሚያሳልጥ አግባብ መፈረሙን ጠቅሰው፥ ይህም በድንበር አካባቢ የሚገኙ ህዝቦች መሰረታዊ ፍጆታቸውን ከተሳለጠ አቅርቦት ጋር እንዲያገኙ የሚያስችላቸው ነው ብለዋል።
አዲስ አበባ፤ ግንቦት 11/2018 (ኢዜአ)፦ የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ መገንባት መንግሥት የኢንዱስትሪው ዘርፍ ለሀገር ያለውን አበርክቶ ለማሳደግ በፖሊሲና ...
May 20, 2026
ድሬዳዋ፤ ሚያዝያ 28/2018 (ኢዜአ)፦ የዜጎችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ውጤታማ ተግባራት ተጠናክረው መቀጠላቸውን በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ...
May 7, 2026
ደብረ ማርቆስ ፤ ሚያዝያ 28/2018 (ኢዜአ)፦ የደብረ ማርቆስ ከተማን ባህል፣ ታሪክ ፣ ቅርስና ማህበራዊ እሴት በመጠበቅና በማልማት ለቱሪስት መስህብነት ለማዋ...
May 7, 2026
በሙሴ መለሰ ኢትዮጵያ በአፍሪካ የአቪዬሽን ታሪክ ታይቶ የማይታወቅና በአህጉሪቱ ትልቁ የሆነውን የ12 ነጥብ 5 ቢሊዮን ዶላር ግዙፍ የኤርፖርት ግንባታ ፕሮጀክት...
Apr 24, 2026