
አዲስ አበባ፤ሚያዚያ 14/2017 (ኢዜአ)፡-የኢትዮጵያ ድርጅቶች በዚምባቡዌ ቡልዋዮ ከተማ እየተካሄደ ባለው 65ኛው ዓለም አቀፍ የንግድ ኤግዚቢሽን ላይ እየተሳተፉ ይገኛል።
በኤግዚቢሽኑ ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ እና የግብርና ምርቶች ማቀነባበሪያ ድርጅቶች ተሳታፊ ሆነዋል።
ድርጅቶቹ ከሁነቱ ጎን ለጎን በሚካሄዱ የምክክር እና ልውውጥ ፕሮግራሞች ላይ እንደሚሳተፉ ተገልጿል።
በሀራሬ የኢትዮጵያ ኤምባሲ የኢትዮጵያ አምራቾች በኤግዚቢሽኑ ላይ የንግድ ትስስር እንዲፈጥሩ እና የተሞክሮ ልውውጥ እንዲያካሂዱ ድጋፍ ማድረጉን በመረጃው አመልክቷል።
ትናንት የተጀመረው ዓለም አቀፍ የንግድ ኤግዚቢሽን እስከ ሚያዚያ 18 ቀን 2017 ዓ.ም ይቆያል።
አዲስ አበባ፤ መስከረም 1/2019 (ኢዜአ)፦የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ከኃይል ማመንጫነት በላይ ትርጉም ያለው፣ የአፍሪካን የውስጥ...
Sep 14, 2026
አዲስ አበባ፤ነሐሴ 28/2018 (ኢዜአ)፦በአፍሪካ ቀንድ ቀጣናዊ ውህደትን ማፋጠን ለአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ ንግድ ቀጣና ትግበራ እና ለተቀመጡት ግቦች መሳካት ጉል...
Sep 4, 2026
አዳማ፤ ነሐሴ 10/2018 (ኢዜአ)፡- ብልሹ አሰራሮችን በመከላከል የመንግስትና የህዝብ ሀብትን ከብክነት ማዳን መቻሉን የአዲስ አበባና የድሬዳዋ አስተዳደር ሥነ...
Aug 17, 2026
አዳማ፤ ነሐሴ 4/2018 (ኢዜአ)፡-በአዳማ ከተማ ከልማት ሥራዎች ጎን ለጎን ከ25 ሺህ ሄክታር በላይ የሚሆን መሬት ታርሶ በዘር መሸፈኑን የከተማዋ ግብርና ጽሕ...
Aug 11, 2026