አዲስ አበባ፤ሚያዚያ 14/2017 (ኢዜአ)፡-የኢትዮጵያ ድርጅቶች በዚምባቡዌ ቡልዋዮ ከተማ እየተካሄደ ባለው 65ኛው ዓለም አቀፍ የንግድ ኤግዚቢሽን ላይ እየተሳተፉ ይገኛል።
በኤግዚቢሽኑ ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ እና የግብርና ምርቶች ማቀነባበሪያ ድርጅቶች ተሳታፊ ሆነዋል።
ድርጅቶቹ ከሁነቱ ጎን ለጎን በሚካሄዱ የምክክር እና ልውውጥ ፕሮግራሞች ላይ እንደሚሳተፉ ተገልጿል።
በሀራሬ የኢትዮጵያ ኤምባሲ የኢትዮጵያ አምራቾች በኤግዚቢሽኑ ላይ የንግድ ትስስር እንዲፈጥሩ እና የተሞክሮ ልውውጥ እንዲያካሂዱ ድጋፍ ማድረጉን በመረጃው አመልክቷል።
ትናንት የተጀመረው ዓለም አቀፍ የንግድ ኤግዚቢሽን እስከ ሚያዚያ 18 ቀን 2017 ዓ.ም ይቆያል።
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ ተቋማት ከሚሰጡት አገልግሎት በተጨማሪ ተቋማቸውን ለተገልጋዮች ምቹ ሊያደርጉ እንደሚገባ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድ...
Feb 28, 2025
ወልቂጤ፤ የካቲት 20/2017 (ኢዜአ):-በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህብረተሰቡን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የመንገድ መሰረተ ልማት ስራዎች ...
Feb 28, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017 (ኢዜአ)፦ የስፔስ ሳይንስና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት ከኢትዮጵያ ኮሙኒኬሽን ባለስልጣን ጋር በመሬት ምልከታ እና በኮሙኒኬሽን ሳ...
Feb 28, 2025
ጋምቤላ ፤የካቲት 17/2017 (ኢዜአ)፡- በጋምቤላ ክልል ባለፉት ዓመታት ተጀምረው ያልተጠናቀቁ ነባር ፕሮጀክቶችን አጠናቆ ወደ ስራ ለማስገባት የሚያስችሉ እርም...
Feb 24, 2025