
አዲስ አበባ፤ሚያዚያ 14/2017 (ኢዜአ)፡-የኢትዮጵያ ድርጅቶች በዚምባቡዌ ቡልዋዮ ከተማ እየተካሄደ ባለው 65ኛው ዓለም አቀፍ የንግድ ኤግዚቢሽን ላይ እየተሳተፉ ይገኛል።
በኤግዚቢሽኑ ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ እና የግብርና ምርቶች ማቀነባበሪያ ድርጅቶች ተሳታፊ ሆነዋል።
ድርጅቶቹ ከሁነቱ ጎን ለጎን በሚካሄዱ የምክክር እና ልውውጥ ፕሮግራሞች ላይ እንደሚሳተፉ ተገልጿል።
በሀራሬ የኢትዮጵያ ኤምባሲ የኢትዮጵያ አምራቾች በኤግዚቢሽኑ ላይ የንግድ ትስስር እንዲፈጥሩ እና የተሞክሮ ልውውጥ እንዲያካሂዱ ድጋፍ ማድረጉን በመረጃው አመልክቷል።
ትናንት የተጀመረው ዓለም አቀፍ የንግድ ኤግዚቢሽን እስከ ሚያዚያ 18 ቀን 2017 ዓ.ም ይቆያል።
በሙሴ መለሰ ኢትዮጵያ በአፍሪካ የአቪዬሽን ታሪክ ታይቶ የማይታወቅና በአህጉሪቱ ትልቁ የሆነውን የ12 ነጥብ 5 ቢሊዮን ዶላር ግዙፍ የኤርፖርት ግንባታ ፕሮጀክት...
Apr 24, 2026
ሆሳዕና ፤ ሚያዝያ 2/2018 (ኢዜአ)፦በሆሳእና፣ ወላይታ ሶዶና ቦንጋ ከተሞች በትንሳዔ በዓል ገበያ በቂ የምርትና የእርድ እንስሳት አቅርቦት መኖሩ ተመለከተ። ...
Apr 12, 2026
አዲስ አበባ፤መጋቢት 30/2018 (ኢዜአ)፦የጉምሩክ ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ የኢትዮጵያን ዓለም አቀፍ የጉምሩክ አገልግሎት በሚያቀላጥፍ መልኩ እየተዘጋጀ መሆኑን በሕ...
Apr 9, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 22/2018 (ኢዜአ)፦ የአፋር ሰመራ ሁለተኛ ደረጃ የቁም እንስሳት ግብይት ማዕከል ወደ ሥራ መግባቱ በክልሉ የሚገኘውን ሰፊ የእንስሳት ሀ...
Apr 1, 2026