
አዲስ አበባ፤ሚያዚያ 14/2017 (ኢዜአ)፡-የኢትዮጵያ ድርጅቶች በዚምባቡዌ ቡልዋዮ ከተማ እየተካሄደ ባለው 65ኛው ዓለም አቀፍ የንግድ ኤግዚቢሽን ላይ እየተሳተፉ ይገኛል።
በኤግዚቢሽኑ ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ እና የግብርና ምርቶች ማቀነባበሪያ ድርጅቶች ተሳታፊ ሆነዋል።
ድርጅቶቹ ከሁነቱ ጎን ለጎን በሚካሄዱ የምክክር እና ልውውጥ ፕሮግራሞች ላይ እንደሚሳተፉ ተገልጿል።
በሀራሬ የኢትዮጵያ ኤምባሲ የኢትዮጵያ አምራቾች በኤግዚቢሽኑ ላይ የንግድ ትስስር እንዲፈጥሩ እና የተሞክሮ ልውውጥ እንዲያካሂዱ ድጋፍ ማድረጉን በመረጃው አመልክቷል።
ትናንት የተጀመረው ዓለም አቀፍ የንግድ ኤግዚቢሽን እስከ ሚያዚያ 18 ቀን 2017 ዓ.ም ይቆያል።
አዲስ አበባ፤ ግንቦት 11/2018 (ኢዜአ)፦ የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ መገንባት መንግሥት የኢንዱስትሪው ዘርፍ ለሀገር ያለውን አበርክቶ ለማሳደግ በፖሊሲና ...
May 20, 2026
ድሬዳዋ፤ ሚያዝያ 28/2018 (ኢዜአ)፦ የዜጎችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ውጤታማ ተግባራት ተጠናክረው መቀጠላቸውን በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ...
May 7, 2026
ደብረ ማርቆስ ፤ ሚያዝያ 28/2018 (ኢዜአ)፦ የደብረ ማርቆስ ከተማን ባህል፣ ታሪክ ፣ ቅርስና ማህበራዊ እሴት በመጠበቅና በማልማት ለቱሪስት መስህብነት ለማዋ...
May 7, 2026
በሙሴ መለሰ ኢትዮጵያ በአፍሪካ የአቪዬሽን ታሪክ ታይቶ የማይታወቅና በአህጉሪቱ ትልቁ የሆነውን የ12 ነጥብ 5 ቢሊዮን ዶላር ግዙፍ የኤርፖርት ግንባታ ፕሮጀክት...
Apr 24, 2026